አይሲኤስ ሕይወታቸውን የቀጠፈው ኢያሱና ባልቻ ማን ናቸው?
በሊቢያ የአሸባሪው ቡድን ‘አይኤስአይኤስ’ ታጣቂዎች፣ ’28 ኢትዮጵያዊያን ክርስትያኖችን ገድለናል’ ብለው በቪዲዮ የተቀረፀ አሰቃቂ የጭካኔ ግድያ ያሰራጩት በሳምንቱ መጨረሻ ላይ ነው። በደቡብ አፍሪካ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ላይ በደረሰው ዘረኛ ጥቃት ማግስት፣ በሊቢያ ሲቪል ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ላይ የተፈፀመው...
View Articleድምጻችን ይሰማ አይሲኤስ በኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ላይ የፈጸመውን ግድያ በማውገዝ መግለጫ አወጣ
ይህ መግለጫ በርግጥም ኢትዪጲያዊኖች ሽብር አጥብቀው የሚዋጉና ሰላም ወዳድነታቸውን አመላካች ነው የመግለጫው ሙሉ ቃል እነሆ ================================= ኢ–ሰብአዊነትንና ሽብርን ደግመን እናውግዝ! ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችንን እንታደግ! ሰኞ ሚያዝያ 12/2007 በአለማችን የተለያዩ ክፍሎች የሰው...
View Article(ሊያደምጡት የሚገባ) አለምነህ ዋሴ የዲ/ን ዳንኤል ክብረትን “የሊብያ ሰማዕታት”ጽሁፍ እንደሚከተለው አንብቦታል
“ሁለተኛው የሚጎድለው ነገር ደግሞ ፍጥነት ነው፡፡ አትሌቶቻችን በኦሎምፒክ ሲያሸንፉ የባለሥልጣናቱ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልእክት ሯጮቹ ቆርጠውት ካለፉት ሪቫን ቀጥሎ የሚመጣ ዜና ነበር፡፡ አትሌቶቹ ደክሟቸው ከመሬት ሳይነሡ የባለሥልጣናቱ መልእክት ለሚዲያ ይደርስ ነበር፡፡ በዚህ የሁላችንም ኀዘን በሆነው ጉዳይ ግን...
View Article“የኢትዮጵያ ሕዝብ ስደትን አቁሞ እንደችሎታው በሕዝባዊ አመጽ ወይም በሕዝባዊ እምቢተኝነት ሃገሩን ሳይለቅ...
ሀያ ስምንት ኢትዮጵያዊያን ወገኖቻችን አይ ሲስ በተሰኘ ህሊና ቢስ፣ ፀረ-ሰው እና ፀረ-ስልጣኔ ቡድን በሊቢያ በአሰቃቂ ሁኔታ የመገደላቸው መርዶ ዛሬ ሚያዝያ 11 ቀን 2007 ዓ.ም. ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ደርሷል። ይህ አሰቃቂ መርዶ ልብን የሚሰብር ነው። አይ ሲስ በጥንት በጭለማ ዘመን እንኳን ባልነበረ ጭካኔ...
View Article(ሰበር ዜና) የሊቢያውን ግድያ በመቃወም በአ.አ. ድንገተኛ ሰላማዊ ሰልፍ እየተደረገ ነው * ወደ ቤተመንግስት ያመራው...
* ፌደራል ፖሊስ ለሐዘን የወጣውን ሕዝብ መደብደብ እና ማሰር ጀመረ * ሐዘናቸውን የመኪና ጡሩምባ የሚያሰሙ ሹፌሮችን እያዋከበ ነው * ሕዝቡን ከመስቀል አደባባይ ለመበተን ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሠራዊት ሰፍሯል (ዘ-ሐበሻ) በሊቢያ አይሲኤል 28 ኢትዮጵያውያንን በአሰቃቂ ሁኔታ ከገደለ በኋላ የኢትዮጵያ ሕዝብ ቁጣውን...
View Articleበአ. አ. አይሲኤል እና ቸልተኛው የኢትዮጵያ መንግስትን በመቃወም ድንገት የተደረገው ሰላማዊ ሰልፍ ቭዲዮ (Video +...
(ዘ-ሐበሻ) አይሲኤል የተባለው አሸባሪ ቡድን 28 ኢትዮጵያውያንን በሊቢያ ሕይወታቸውን ካጠፋ በኋላ ዛሬ በአዲስ አበባ እየተደረገ ባለው ድንገተኛ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ሐዘኑን ሊገልጽ ክወጣው ሕዝብ መካከል ወጣቶች እየተመረጡ በቆመጥ ተደበደቡ:: ሕገወጥ ሰልፍ አድርጋችኋል በሚልም ሕወሓት የሚመራው መንግስት ወጣቶችን...
View Articleበአይሲኤል ሕይወታቸውን ከተቀጠፉት መካከል አንዱ አወቀ ገመቹ
በሊቢያ በአይሲኤል ሕይወታቸውን ካጡት ኢትዮጵያውያን መካከል የሁሉንም ኢትዮጵያውያን ማንነት ማረጋገጡ ቀጥሏል:: የተወሰኑትን ማንነት ዘ-ሐበሻ ባለፉት ቀናት ስታስተዋውቅ ቆይታለች:: የሁሉም በደረሰን ጊዜ ለማቅረብ እንሞክራለን:: በዚህም መሠረት ሕይወታቸውን ካጡት ውስጥ አወቀ ገመቹ ቡባ ይገኝበታል:: ከምስራቅ ወለጋ...
View Articleህወሃት መራሹ ኢህአዴግ የእምነት ቦታዎችን ማራካሱን ቀጥሎበታል
ማምሻውን ፖሊሶችና ፌድራል ፖሊሶች ጨርቆስ ቤተክርስቲያን ውስጥ በመግባት በምእምናን ላይ ድብደባ መፈጸማቸውን ጉዳት የደረሰባቸው ለቢቢኤን ገለጹ:: ህወሃት መራሹ ኢህአዴግ የእምነት ቦታዎችን በማርከስ ከዚህ ቀደም በገዳማት በመስጅዶች ውስጥ በመግባት በምእምናን ላይ ድብደባ ሲፈጸም መቆየቱ የሚታወስ ሲሆን በዛሬው እለት...
View Articleበሲድኒ አውስትራሊያ ለምትገኙ ኢትዮጵያውያን የተቃውሞ እና የሻማ ማብራት ምሽት
በሲዲኒ አውስትራሊያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን በሊቢያ በአይሲኤል አማካኝነት ሕይወታቸውን ለተቀጠፉ; እንዲሁም በየመን እንዲሁም በደቡብ አፍሪካ ሕይወታቸውን ላጡት ኢትዮጵያውያን መታሰቢያ የሚሆን የተቃውሞ እና የሻማ ምሽት የፊታችን እሁድ ጠርተዋል:: ፍላየሩን በመጫን አሳድገው ይመልከቱት:: The post በሲድኒ...
View Articleየሰማያዊ ፓርቲ አባላት ታድነው መታሰራቸው ታወቀ • 500 በላይ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ታስረዋል
(ነገረ ኢትዮጵያ) መንግስት አይ ኤስ አይ ኤስን ለመቃወም በጠራው ሰልፍ ሰልፈኛው ‹‹መንግስት በዜጎቻችን ላይ ለተፈፀመው አረመኔያዊ እርምጃ በቂ ምላሽ እየሰጠ አይደለም›› በሚል ባሰሙት ተቃውሞ በርካቶች ተደብደበው ከተሳሩና ሰልፉ ካበቃ በኋላ የሰማያዊ ፓርቲ አባላትና የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ናቸው በሚል በርካቶች...
View Article”ያዋረደን፣ በአይ ሲስ ቢላዋ ያሳረደን ህወሓት ነው”–ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ
የአርበኞች ግንቦት 7 የአንድነትና ዲሞክራሲ ንቅናቄ ሊቀመንበር ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ያቀረቡት አስቸኳይ ጥሪ የተከበራችሁ ወገኖቼ፤ ከሰላሳ በላይ የሆኑ ወገኖቻችን አይ ሲስ በተሰኘ ህሊና ቢስ፣ ፀረ-ሰው እና ፀረ-ስልጣኔ ቡድን በሊቢያ በአሰቃቂ ሁኔታ የመገደላቸው መርዶ ከትናንት ወዲያ ሚያዝያ 11 ቀን...
View Articleከ መሬት ለባለሀብቱ ጀርባ ? –ኤድመን ተስፋዬ
እ.ኤ.አ በ2007/08 በነዳጅ ሀብቱ እና በሀገሩ ያሉትን እህቶቻችንን እና ወንድሞቻችንን በማሰቃየት የሚታወቀው ሳውዲ አረቢያ መንግስት በንጉሱ ንጉስ አብዱላህ አነሳሽነት የሀገሩን ዜጎች ለመመገብ በሚል አዲስ መርሀ ግብር የነደፈ ሲሆን፣ በንጉሱ የተነደፈው የግብርና መርሀ ግብር አላማው መሬት በሚሸጡ ደሀ ሀገራት...
View Article“በጆሮ እንደሰማን በአይን አየን”–አባ ወልደ ትንሣኤ አያልነህ
“በጆሮ እንደሰማን በአይን አየን” በሐዲስ ሃዋርያ አባ ወልደ ትንሣኤ አያልነህ በሊብያ በሰማዕትነት ላረፉትና በስቃይ ላይ ላሉ ወገኖቻችን የፀሎት ምሽት በደብረ ፅዮን ድንግል ማርያም ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ካቴድራል Los Angles, CA The post “በጆሮ እንደሰማን በአይን አየን” – አባ ወልደ...
View Articleየማለዳ ወግ ቅምሻ ልዩ ዘገባ …”የISIS ሽብር እርምጃ አንድ አደረገን እንጅ አልለያየንም! “
(Photo File) * በሳውዲ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የአሸባሪው የ ISIS የእጭካኔ እርምጃ አዎገዙ ! * ” የሰው አራዊቶች እርምጃ ለዘመናት ተፋቅሮ ሳይለያይ የኖረው ኢትዮጵያዊ ሙስሊምና ክርስትያኑን አይለያየንም !” ከነዋሪው ድምጽ * በሳውዲ ሰማይ የኢትዮጵያ ሀዘን ለመግለጽ ባንዴራችን ዝቅ ብሎ በመውለብለብ ላይ...
View Articleበሚኒሶታ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የሻማ ማብራት ምሽት አካሄዱ * ከ10 በላይ የተለያይይ የሃይማኖት መሪዎች ተገኝተዋል...
(ዘ-ሐበሻ) አይሲኤል በሊቢያ 28 ኢትዮጵያውያን አርዶ እና በጥይት ከገደለ በኋላ በመላው ዓለም የሚገኙ ኢትዮጵያውን ከዳር እስከ ዳር ተቆጥተዋል:: ትናንት ማምሻውን ሐሙስ በመላው ዓለም ኢትዮጵያውያን በየሚኖሩበት ሃገር የሻማ ማብራት እና የጸሎት ስነ-ስርዓት አካሂደዋል:: በሚኒሶታ ስቴት ካፒቶል ደጃፍ ዘ-ሐበሻ እና...
View Articleኢህአዴግ የሞቱትን ወገኖች ክብር እያራከሰ ነው ሲል ሰማያዊ ወቀሰ • ‹‹ሰማያዊ ፓርቲ ጉዳዩን በዝምታ አያልፈውም›› አቶ...
(ነገረ ኢትዮጵያ) ኢህአዴግ አይ ኤስ አይ ኤስን ለመቃወም በሚል በሚጠራቸው ሰልፎች ሰማያዊን በማውገዝ ላይ መጠመዱንና ይህንም ሰማያዊ ፓርቲ በዝምታ እንደማያልፈው የሰማያዊ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት አቶ ዮናታን ተስፋዬ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጾአል፡፡ ትናንት ሚያዝያ 15/2007 ዓ.ም በባህርዳር፣ ሆሳና እና ሌሎች...
View Articleባለቤት ያጣ ትውልድ እንደ በግ ሲታረድ –በዲያስፓራ የዓረና ትግራይ ድጋፍ ከሚቴ የተሰጠ የሀዘን መግለጫ
በተወለዱባትና እትብታቸውን በተቀበረባት እናት ምድር ላይ እንደ ሰብኣዊ ፍጡር – እንደ ዜጋ በነፃነታቸው፣ በማንነታቸውና በኢት}ዮያዊነታቸው ኮርቶውና አልሞቶው በሰላም የመኖር አማራጭ ያጡና ተስፋው የጨለመባቸው ወገኖቻችን ሳይወዱ በግድ ስደት በመምረጥ መድረሻ አጥተው ሲንከራተቱና የሞት ፅዋን ሲቀበሉ የሚያሳይ በሊቢያ፣...
View Articleየዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ የሴቶች ድርጅት አጭር መግለጫ
ላለፉት ሃያ አራት ዓመታት ያለ ኢትዮጵያዊ መንግስት የኖረው ሕዝባችን፣ በወያኔ/ የትግሬ ነፃ አውጭ ግንባር ሁለንተናዊ ጥቃት፣ሞት እና ስደት ሲፈራረቁበት ኖሮአል። በአገሩ የመኖር ተስፋ በማጣቱ ፣ሰብዓዊ መብቱ ተጥሶ በውርደት እንዲኖር በመገደዱ የተነሳ ወጣቱ ትውልድ ስደትን እንደ አማራጭ እንዲወስድ በረቀቀ መንገድ...
View Article“የችግሩ መሰረታዊ ምንጭና መፍትሔው ፓለቲካዊ ነው’!! አቶ ኤርምያስ ለገሰ
ሰሞኑን በኢትዬጲያውያን ላይ የመከራ ዶፍ እየዘነበ ነው። ይህ የድቅድቅ ጨለማ ናዳ ባስከተለው አደጋ የተፈጠረው ቁጭትና መብከንከን ከቃላት በላይ ሆኗል። በኢትዬጲያውያን ዘንድ ከዚህ ውጭ የመተከዣ አጀንዳ ያለ አይመስልም። እንባ እንደ ጐርፍ እየወረደ ነው። የእናቶቻችን ደረት በእሳት የተለበለበ እስኪመስል ድረስ...
View Articleየምዕራብ ጎጃም ዞን የሰማያዊ ፓርቲ አስተባባሪ ድብደባ ተፈፀመበት
የሰማያዊ ፓርቲ የምዕራብ ጎጃም ዞን አስተባባሪ የሆነው አቶ አዲሱ ጌታነህ በትናንትናው ዕለት በደህንነቶች ድብደባ እንደተፈፀመበት ለነገረ ኢትዮጵያ ገለጸ፡፡ መንግስት አይ ኤስ በኢትዮጵያውያን ላይ የወሰደውን እርምጃ ለመቃወም በጠራው ሰልፍ የባህርዳር ከተማ አስተዳደርና ጸጥታ ኃላፊ አቶ አጃናው ‹‹በሰልፉ ጉዳይ...
View Article