Quantcast
Channel: Zehabesha Amharic » News
Browsing all 2784 articles
Browse latest View live

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ከኢትዮጵያ ወጣቶች ብሄራዊ ንቅናቄና ከኢትዮጵያ ብሄራዊ የሽግግር ምክር ቤት ሁሉን አቀፍ አማራጭ ሀይል የማቋቋም ሂደትና...

ሚያዝያ 17፣ 2007  (April 25, 2015) ሀገር በቀሉ የወያኔ አፓርታይድ ሰርአት በሃገር ውስጥ በህዝባችን ላይ የሚያደርገው  የሰብዓዊ መብት ረገጣ፣ አፈና፤ እስር፤ ግድያ፤ በዘር ከፋፍሎ ማጋጨት፤ ዘረፋና ሀገራዊ ጥቅምን ለባእዳን አሳልፎ መሸጥ የዘወትር ተግባራቶች ከሆኑ አመታት ተቆጥረዋል። ይህንን ግፍ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በባሌ ጎባ ሰማያዊን ለማውገዝ የተጠራው ሰልፍ ተበተነ

(ነገረ ኢትዮጵያ ጋዜጣ) በባሌ ጎባ አይ ኤስ አይ ኤስን ለመቃወም በሚል ሰማያዊን ለማውገዝ የተጠራ ሰልፍ ህዝቡ ፈቃደኛ ባለመሆኑ መበተኑን ምንጮች ገልጸዋል፡፡ ዛሬ ሚያዝያ 20/2007 ዓ.ም በባሌ ጎባ በተጠራው ሰልፍ የገዥው ፓርቲ ካድሬዎች ‹‹ሰማያዊ ፓርቲ ደም ከማፋሰስ ተግባሩ ይቆጠብ›› የሚሉና ሌሎች መፈክሮችን...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የማዕከላዊ ዕዝ አባላት በከተማ ውስጥ የሠራዊቱ እርስ በራሳቸው እየተገዳደሉ ነው

የደህሚት ድምጽ እንደዘገበው በገዢው የኢህአዴግ ስርአት ውስጥ የሚገኙ የማእከላዊ እዝ ሰራዊት አባላት ወደ ከተሞች በመሄድ ህውከት እየፈጠሩ እርስ በራሳቸው እየተገዳደሉ መሆናቸውን ምንጮቻችን ገለፁ። እንደምንጮቻችን መረጃ መሰረት ሽሬ እንዳስላሴ ከተማ ላይ በሚገኝ “ብሄራዊ ሆቴል” ውስጥ ሚያዚያ 4/2007 ዓ/ም...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የብአዴን አባላት በአማራው ሕዝብ ምላሽ የተነሳ ጭንቅ ውስጥ መውደቃቸው ተዘገበ

በአማራ ክልል የሚገኙ የብ.አ.ዴ.ን/ኢ.ህ.አ.ዴ.ግ ባለስልጣናት ሲያካሂዱ የቆዩትን የምረጡን ቅስቀሳ ህዝቡ ስላልተቀበለው በከባድ ስጋት ላይ መውደቃቸው ታወቀ ሲል የደህሚት ድምጽ ዘገበ:: በአማራ ክልል የሚገኙ ባልስልጣኖች በመጪው ግንቦት ወር በሚካሄደው የይስሙላ ምርጫ ህዝቡ እንዲመርጣቸው ያካሄዱት ቅስቀሳ በህዝብ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በሊቢያ ሚስቱንና የሶስት ወር ልጁን ትቶ የደረሰበት ያልታወቀው ሰው ከእስር ቤት አምልጦ ከቤተሰቡ ጋር ተቀላቀለ

ኢሳት ዜና :-በሊቢያ ቤንጋዚ የሚኖር አንድ ሙስሊም ኢትዮጵያዊ በጦርነት መሃል አልፎ ከ3 ወር ልጇ ጋር ለሶስት ቀናት ቤት ዘግታ የተቀመጠቸውን ኢትዮጵያዊት ማዳኑን ኢሳት በልዩ ዘገባ ካቀረበ በሁዋላ፣ ባልየው ከ4 ቀን በሁዋላ ከእስር ቤት አምልጦ ከቤተሰቡ ጋር ተቀላቅሏል። በቀሌ አስፋው የተባለው ኢትዮጵያ ወደ ሊቢያ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ብሔራዊ ባንክን በማጭበርበር 25 ዓመታት የተፈረደበት ግለሰብ ቅጣቱ ተሰርዞ ክሱ እንደገና እንዲጀመር ተወሰነ

ቁርጥራጭ ብረቶችን ወርቅ በማስመሰል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክን ከ95.5 ሚሊዮን ብር በላይ አጭበርብሮ ተሰውሯል ተብሎ በሌለበት 25 ዓመታት ጽኑ እስራትና 180 ሺሕ ብር የተፈረደበት አቶ አስማረ አያሌው፣ የቅጣት ውሳኔው ተሰርዞ ክሱ እንደ አዲስ እንዲጀምር ተወሰነ፡፡ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 18ኛ ወንጀል ችሎት...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን የፕላስቲክ ፋብሪካ በከፊል በእሳት ቃጠሎ ወደመ

-የወደመው ንብረት ግምት ተጣርቶ አላለቀም ተብሏል በግዙፉ የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ቴክኖሎጂ ኮርፖሬሽን ሥር በሚተዳደረው ኢትዮ ፕላስቲክ ፋብሪካ ላይ፣ ሚያዝያ 17 ቀን 2007 ዓ.ም በማምረቻ ክፍሉ ውስጥ የተቀሰቀሰ እሳት በከፊል ውድመት አደረሰ፡፡ በፋብሪካው ውስጥ ኬሚካሎችና ሌሎች የተቀጣጣይነት ባህሪ ያላቸው...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የሳንቲም የመሰብሰቡ ተቃውሞ ስኬታማ በሆነ መልኩ እንደቀጠለ ነው

ረቡእ ሚያዝያ 21/2007 ህዝበ ሙስሊሙ ሀይማኖታዊና ህገ መንግስታዊ መብቶቹ እንዲከበሩለት ቢጠይቅም አሁንም ድረስ ከመንግስት ጠብ ያለ መልካም ምላሽ አላገኘም፡፡ እንዲያውም ከወትሮው በለየለት መልኩ መንግስት በሙስሊሙ ማህበረሰብ ላይ እየፈፀመ ያለው ጭቆና ፍጥጥ ባለ ሁኔታ ተባብሶ የቀጠለበት ሁኔታ ነው ያለው፡፡...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የህወሃት ደባ በሚስጥራዊዉ ስብሰባ * የህወሃትን ደባ የሚያጋልጥ የሳዲቅ አህመድ ልዩ ፕሮግራም (ሊደመጥ የሚገባ)

[jwplayer mediaid=”41019″] የህወሃት ደባ በሚስጥራዊዉ ስብሰባ * የህወሃትን ደባ የሚያጋልጥ የሳዲቅ አህመድ ልዩ ፕሮግራም (ሊደመጥ የሚገባ) The post የህወሃት ደባ በሚስጥራዊዉ ስብሰባ * የህወሃትን ደባ የሚያጋልጥ የሳዲቅ አህመድ ልዩ ፕሮግራም (ሊደመጥ የሚገባ) appeared first on...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

(ሰበር ዜና) ፓትርያርክ አቡነ መርቆሬዎስ በሊቢያ ኢትዮጵያውያን ሞተው የኔ 25ኛ ዓመት የሢመት በዓል እንዲከበር...

(ዘ-ሐበሻ) በስደት የሚገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሕጋዊ ፓትርያርክ አቡነ መርቆሬዎስ የ25ኛ ዓመት የሢመት በዓል ሰሞኑን እንደሚከበር ተገልጾ የነበረ ቢሆንም ፓትሪያርኩ “ወገኖቼ በሊቢያ በደቡብ አፍሪካ እና በአረብ ሃገራት እያለቁ የኔ በዓል እንዲከበር አልፈልግም” አሉ:: የበዓሉ መርሃ ግብር...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በሴቶች ፕሪምየርሊግ የአዳማ ከተማ ተጫዋቿ ሕይወት በመርዝ ማለፉ ተዘገበ

በሴቶች ፕሪምየር ሊግ የደቡብ ምስራቅ ዞን የ12ተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ማክሰኞ ቀን ሚያዚያ 20/2007 ተከናውነዋል ከነዚህም መካከል አሰላ ላይ ሙገር ሲሚንቶ ከአዳማ ከተማ ጋር 1ለ1 የተለያዩበት ጨዋታ ይገኝበታል:: በዚህ ቀን ለክለቧ አዳማ ግቧን ያስቆጠረችው የኔነሽ ጌቱ ወይም በጓደኞቿ አጠራር የኑ ነበረች በማግስቱ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ፖሊስ በ‹‹በሁከትና ብጥብጥ›› ተጠርጣሪዎች ላይ ሦስት መዝገብ አደራጅቻለሁ አለ •እነ ወይንሸት ለሁለተኛ ጊዜ 6 ቀን...

•እነ ወይንሸት ለሁለተኛ ጊዜ 6 ቀን ተቀጥሮባቸዋል •‹‹ወይንሸት ከአሁን በፊትም ከሙስሊሙ ማህበረሰብ ጋር ስታሸብር ነበር›› ፖሊስ በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር ሚያዝያ 14 ቀን 2007 ዓ.ም መንግስት አይ.ኤስ.አይ.ኤስ ሊቢያ በሚገኙ ንጹሃን ኢትዮጵያውያን ላይ የፈጸመውን አሰቃቂ የሽብር ድርጊት ለማውገዝ ጠርቶት...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የ23ኛ ክፍለጦር፤ 1ኛ ሬጅመንት የፋይናንስ ሰራተኞች ገንዘብ እየያዙ በመጥፋት ላይ ናቸው

የደህሚት ድምጽ እንደዘገበው በኢህአዴግ ስርዓት የመከላከያ ሰራዊት ውስጥ እምነት ያጡ የ23ኛ ክፍለጦር፤ 1ኛ ሬጅመንት የፋይናንስ ሰራተኞች ገንዘብ እየያዙ በመጥፋት ላይ እንደሚገኙ ተገለፀ። በማዕከላዊ እዝ የ23ኛ ክፍለ ጦር አባላት ለበዓል ማክበሪያ እየተባለ ከነፍስ ወከፍ ወታደር 87 ብር ያለፍላጎታቸው...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ግብፅ፤ በምስራቅ ሊቢያ የሚገኘውን የአይ.ኤስ.አይ.ኤስ መቀመጫ ለመደምሰስ ዝግጅቷን አጠናቀቀች

የግብፅ መንግስት በምስራቃዊ ሊቢያ ዴርና ከተማ የከተመውን አይ.ኤስ.አይ.ኤስ አሸባሪ ኃይል ለመደምሰስ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን የወታደራዊና የደህንነት መረጃዎችን በማጠናከር የሚዘግበው ዴብካ ፋይል ድረ ገጽ ይፋ አደረገ። ግብፅ ከፍተኛ መጠን ያለው የምድር ጦር እና አየር ሃይሏን በማቀናጀት በምስራቅ ሊቢያ የሚገኘውን...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የህወሃት ደባ በምስጢራዊዉ ስብሰባ – (ክፍል ሁለት) –የህወሃትን እብሪት፣ ጸብ አጫሪትና አደጋ የሚያሳይ የሳዲቅ አህመድ...

የህወሃት ደባ በምስጢራዊዉ ስብሰባ – (ክፍል ሁለት) – የህወሃትን እብሪት፣ ጸብ አጫሪትና አደጋ የሚያሳይ የሳዲቅ አህመድ ፕሮግራም [jwplayer mediaid=”41054″] The post የህወሃት ደባ በምስጢራዊዉ ስብሰባ – (ክፍል ሁለት) – የህወሃትን እብሪት፣ ጸብ አጫሪትና አደጋ የሚያሳይ የሳዲቅ አህመድ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በአፍሪካና በመካከለኛው ምሥራቅ በወገኖቻችን ላይ በደረሰው የግፍ ግድያ ተናደናል፣ አዝነናል፣ተቆጥተናልም!

  እስላሚክ ስቴት የሱኒ ካሊፌት ግዛት ለመፍጠርና ለማስፋፋት በሚል ብዥታ በክርሲቲያኖችና ሱኒ ባልሆኑ የእስልምና ተከታዮች ላይ በፈጸመው አስቃቂ ግድያና ከኑሮአቸው የማፈናቀልና እንዲሰደዱ የማድረግ አረመናዊ ተግባሩ በጣም ከፍተኛ ሀዘን ተሰምቶናል። ኮፕቲክ ክርስቲያኖችን እያሳደደ በሚገድልበት ሰሞን፤ 30 የሚሆኑ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በኦሮሚያ ሰበታ አንድ የመድረክ አባል ተገደለ

በኦሮሚያ ክልል ሰበታ በተባለው ቦታ አንድ የመድረክ አባል ግለሰብ በጉጅሌው የኢህአዴግ ፀጥታ አካላት እንደተገደለ ተገለጸ። የደህሚት ድምጽ ያገኘው መረጃ እንዳመለከተው በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ የተቃዋሚ ድርጅት አባላት በስርአቱ የታጠቁ ሃይሎች እየደረሰባቸው ያለው የማስፈራራት ዛቻ አልበቃ ብሏቸው ከተማ ፋፎ የተባለውን...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በኦስትርያ ቬየና ደማቅ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ

(የአብስራ ዳኛቸው) ISIS፣ ደቡብ አፍሪካ፣ የመን እና አልሻባብ ወገኖቻችን ላይ እያደረሱ ያለውን በደል በመቃወም ኢትዮጵያዊያን፣ ኤርትራዊያን እና ሌሎች የአፍሪካ አገሮች አንድ ላይ በመሆን ነበር በ 29.04.2015 በቬየና ይህን ሰላማዊ ሰልፍ ያደረግነው። ይህ ሰልፍ ከሾቶንቶር ዩንቨርስቲ አንስቶ መዳረሻውን...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

9 የጦር መኮንኖች ስርዓቱን ጥለው ጠፉ * ሃምሳ አለቃ ዓሊ እንዴሬና ምክትል አስር አለቃ ከበደ አበጀ ይገኙበታል

በማእከላዊ እዝ የ23ኛና 33ኛ ክፍለጦር የኢህአዴግ ስርአት ሰራዊት አባላት እየደረሰባቸው ባለው የአስተዳደር ግድፈትና የኑሮ ችግር ምክንያት ተማርረው በመጥፋት ላይ እንደሚገኙ ታወቀ:: የደሀሚት ድምጽ እንደዘገበው የማዕከላዊ እዝ 23ኛና 33ኛ ክፍለጦር የሰራዊት አባላት የሆኑት ወታደሮች ሃምሳ አለቃ ዓሊ እንዴሬ፤...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በሊቢያ የተገደሉት ኢትዮጵያውያን እስካሁን የ14ቱ ማንነት ተለይቷል * አያልቅበት ስንታየሁና ብርሃኑ ጌታነህ ማንነታቸው...

(ዘ-ሐበሻ) በሊቢያ በአይሲኤል አንገታቸውን በመታረድ እና በጥይት በመመታት ሕይወታቸውን ያጡት 28 ኢትዮጵያውያንን ማንነት ለማወቅ የሚደረገው ጥረት እንደቀጠለ ነው:: እስካሁን የ12ቱ ማንነትን በዘ-ሐበሻ ላይ አቅርበንላችሁ ነበር:: ዛሬ ደግሞ የ2ቱ ማንነት ታውቋል በሚል በመንግስት ሚድያዎች ተዘግቧል:: እንደ...

View Article
Browsing all 2784 articles
Browse latest View live


<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>