Quantcast
Channel: Zehabesha Amharic » News
Viewing all articles
Browse latest Browse all 2784

በስልጠናው የማይሳተፉ ማህበራት እርምጃ ሊወሰድባቸው ነው

$
0
0

ነገረ ኢትዮጵያ

ገዥው ፓርቲ በሚሰጠው የ‹‹አብዮታዊ ዴሞክራሲ›› ስልጠና በአካል ተገኝተው የማይሳተፉ በማህበር የተደራጁ ዜጎች በማህበራቸው ላይ እርምጃ እንደሚወሰድና የመስሪያ ቦታቸውንም ሊቀሙ እንደሆነ ተገለጸ፡፡

በተለይ ቅዳሜ መስከረም 10 ጀምሮ በማህበር ለተደራጁ ዜጎች ገዥው ፓርቲ በሚሰጠው የ‹‹አብዮታዊ ዴሞክራሲ›› ስልጠና የሚሳተፉት ሰርተፍኬት እንደሚሰጣቸውና በአካል ተገኝተው ያልተሳተፉት እርምጃ እንደሚወሰድባቸው ለማህበር አባላቱ የተሰራጨው ማስጠንቀቂያ ወረቀት ያመላክታል፡፡

ለማህበር አባላቱ የተሰራጨውን ማስጠንቀቂያ ሰነድ እንደሚከተለው አያይዘነዋል፡፡

10703640_584466218345707_5321001403846951321_n


Viewing all articles
Browse latest Browse all 2784

Trending Articles



<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>