Quantcast
Channel: Zehabesha Amharic » News
Browsing all 2784 articles
Browse latest View live

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በኦሮሚያ ክልል በመቱ ዞን የአንድነት ፓርቲ የድርጅት ጉዳይ ኃላፊ ታሰሩ

ፍኖተ ነፃነት የአንድነት ፓርቲ የመቱ ዞን የድርጅት ጉዳይ ኃላፊ አቶ ታመነ መንገሻ ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ መስከረም 3 ቀን 2007 ዓ.ም በመቱ ወረዳ ፖሊስ ጣቢያ መታሰራቸውን ከአካባቢው የደረሰን ዜና ያመለክታል፡፡ አቶ ታመነ መንገሻ የታሰሩት አማራ ይቀውጣ ብለሃል በሚል ሰበብ እንደሆነና ይህን ተናገሩ በተባለበት...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ነዋይ ደበበ በስዊድን ተቃውሞ እንደሚጠብቀው ተገለጸ

በስቶኮልም ከተማ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን አና ተውልደ ኢትዮጵያውያን በጋራ “ልማታዊ አርቲሰት” ንዋይ ደበበ ኮንስርት ሊያቀርብ አይደለም ሊያስበው እንደማይገባ አሰታወቁ። የኢትዮጵያውያን ስቃይ ላይ ጭቆና ላይ ከወያኔው ጋር በመሆን ጮቤ ዳንኪራ የሚረግጠው ንዋይ ደበበ ወደ ስቶክሆልም ሴፕቴምበር 20 ቀን 2014 ዓ.ም...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በአ.አ ጉድጓድ በሚቆፍሩ ሰዎች ላይ በደረሰ አፈር መደርመስ የ3 ወጣቶች ሕይወት አለፈ፤ አንድ ሰው ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበታል

(ዘ-ሐበሻ) ለባቡር ግንባታ በሚል ተቆፍሮ የነበረ አፈር ተደርምሶ በቁፋሮ ሥራ ላይ የነበሩ 3 ዕድሜያቸው ከ20 እስከ 23 የሚገመቱ ወጣቶች ሕይወታቸው ማለፉን ከአዲስ አበባ የመጣው መረጃ አመለከተ። የአዲስ አበባ ከተማ ገጽታ (ፎቶ ከፋይል) በአዲስ አበባ በዚህ ቁፋሮ ሳቢያ በየቀኑ ሰዎች እየወደቁ አካላቸውን ለጉዳት...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በትግራይ መቀሌ የሚደረገው የመምህራን ስብሰባ በመጀመሪያው ቀን ተቃውሞ ገጠመው

(ፍኖተ ነፃነት) መምህራኑ በዛሬው ዕለት በመቀሌ ከተማ የተለያዩ አዳራሾች ተሰብስበው በ3 አጀንዳዎች ላይ እንደሚወያዩ የተገለጸላቸው ሲሆን አጀንዳዎቹም፡- 1 . ስለተሃድሶ መስመራችንና የኢትዮጵያ ህዳሴ 2 . ዴሞክራሲያዊ ሥርዓታችንና ፈተናው 3 . የትምህርት ጥራትና ማነቆዎቹ የሚሉ ሲሆን ስብሰባው የሚቀጥለው ለ 7...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

እኔም አንዳርጋቸው ነኝ

አቶ አንዳርጋቸውን በሕይወት ያገኘሗቸው አንድ ቀን ብቻ ነው። ይኸውም የቅንጅት አመራሮች ታስረው በነበረበት  ጊዜ ይፈቱ እያልን በዓለም ዙሪያ ሰላማዊ ሰልፍ በምናደርግበት ጊዜ ባንዱ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ነበር። ከዚያ በተረፈ  የግንቦት 7 የፍትህ፤ የነጻነትና የዴሞክራሲ ንቅናቄ እሳቸውንም አካትቶ ከተቋቋመ በዃላ፤...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የስኮትላንዳውያን መልዕክት ወደ ተለያዩ ተገንጣይ ቡድኖች (በላይ ማናዬ)

የስኮትላንዳውያን ህዝበ ውሳኔ ህብረትን፣ አንድነትን በመወገን ተጠናቅቋል፡፡ ዩናይትድ ኪንግደምን ከተቀላቀለች 307 ዓመታትን ያስቆጠረችው ስኮትላንድ ‹ስኮትላንድ ነጻ ሀገር ትሁን ወይስ ከዩናይትድ ኪንግደም ጋር ትቀጥል› በሚል ድምጽ እንዲሰጥ ተደርጎ አብላጫ ስኮትላንዳውያን በአንድነቱ ውስጥ መቀጠልን መርጠዋል፡፡...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በስልጠናው የማይሳተፉ ማህበራት እርምጃ ሊወሰድባቸው ነው

ነገረ ኢትዮጵያ ገዥው ፓርቲ በሚሰጠው የ‹‹አብዮታዊ ዴሞክራሲ›› ስልጠና በአካል ተገኝተው የማይሳተፉ በማህበር የተደራጁ ዜጎች በማህበራቸው ላይ እርምጃ እንደሚወሰድና የመስሪያ ቦታቸውንም ሊቀሙ እንደሆነ ተገለጸ፡፡ በተለይ ቅዳሜ መስከረም 10 ጀምሮ በማህበር ለተደራጁ ዜጎች ገዥው ፓርቲ በሚሰጠው የ‹‹አብዮታዊ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ሶስት የቀን ሰራተኞች መሬት ተደርምሶባቸው ሞቱ – አራቱ ከተቀበሩበት ወጡ

ዛሬ ሃሙስ ጠዋት አዲስ አበባ ፣ አቃቂ አካባቢ ነው። ለባቡር መንገድ ሥራ መንገድ እየቆፈሩ፣ ጉድጓድ ውስጥ ነበሩ። ሰራተኞቹ ሰባት ይሆናሉ። ሳያስቡትም ጉድጓዱ ተደረመሰ። ሁሉም ተቀበሩ፣ ሰዎችና የርዳታ ሰራተኞች ተሯሩጠው ለማውጣት ሞከሩ። መጨረሻ ላይ ሲሳካ ግን የሶስቱ ህይወት አልፎ ነበር። አራቱ ግን ተርፈዋል።...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በጸረ ሽብር ህጉ የሚፈጸመው በደል እንዲቆም ተጠየቀ

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብት አማካሪ ባለሙያዎች የኢትዮጵያ መንግስት የጸረ ሽብር ህጉን ሰብአዊ መብትን ለመደፍጠጥ ከማዋል እንዲቆጠብ አሳሰበ፡፡ ይህ ማሳሰቢያ የመጣው የተለያዩ የሰብአዊ መብት ድርጅቶች ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው የሰብአዊ መብት ጥሰትና አፈና እንዳሳሰባቸው መግለጻቸውን ተከትሎ እንደሆነ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ኢትዮጵያ ከዓለም እግር ኳስ በ20 ደረጃዎች አሽቆለቆለች

የዓለም አቀፉ እግር ኳስ አስተዳዳሪ /ፊፋ/ በየ ወሩ በሚያወጣው የሀገራት የእግር ኳስ ደረጃ ኢትዮጵያ በያዝነው ወር 20 ደረጃዎችን አሽቆልቁላለች፡፡ ፊፋ በየወሩ የሚያወጣው የዓለም ሃገራት የእግር ኳስ ደረጃን ይፋ አደረገ። በዚህም መሠረት ባለፈው ወቅት 112ኛ ደረጃ ላይ የነበረችው ኢትዮጵያ በዚህ ወር ወደ 132ኛ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በእስር ላይ የሚገኘው ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ የጻፈው “የነፃነት ድምጾች፤ ከማዕከላዊ እስከ ዝዋይ ግዞት”መጽሐፍ ወጣ

14 ዓመት ተፈርዶበት እስር ላይ የሚገኘው ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ የጻፈው “የነፃነት ድምጾች፤ ከማዕከላዊ እስከ ዝዋይ ግዞት” መጽሐፍ በገበያ ላይ መዋሉን ከአዲስ አበባ ለዘ-ሐበሻ የደረሰው መረጃ አመከተ። በዝዋይ ጨለማ እስር ቤት ውስጥ እንደጻፈው በሚነገው በዚህ መጸሐፍ ጋዜጠኛው ክስ ከተመሰረተበት ጊዜ አንስቶ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በሰሞኑ የኢህአዴግ ስልጠና ላይ የመምህራኑ ምላሽ

ከመስከረም 5,2007 አ.ም ጀምሮ መንግስት የአቅም ግንባታ እያለ የጠራው ስልጠና እየተካሄደ ይገኛል:: ገዢው ፓርቲ ስልጣን ከያዘበት 1983 አ.ም ጀምሮ የተለያዩ ስልጠናዎችን ሲሰጥ መቆየቱ የሚታወቅ ሲሆን የዘንድሮውም ከበፊቶቹ ምንም የተለየ ሀሳብ ያለተነሳበት እና ድግግሞሽ የበዛበት ብሎም ገዢው ፓርቲ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በስዊድን የኢትዮጵያ አምባሳደር ወ/ሮ ወይንሸትና ተላላኪዎቿ ላይ የገማ አሳ የተቀባ እንቁላል ተወረወረባቸው (ፎቶዎች እና...

ናቲ ማን ለዘ-ሐበሻ እንደዘገበው፦ በስዊዲን የኢትዮጵያ አባሳደር ላይ የገማ አሳና እንቁላል እንዳይወረወርባቸው ሲከላከሉ የሚያሳይ ፎቶ“ለኢትዮጵያ ባለስልጣናት ሕዝብን ሃገር ቤት እየገደሉ ውጭ መጥቶ መዝናናት ካሁን በኋላ ፋሽኑ አልፏል” ይላሉ በስዊድን ሃገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን። ኢትዮጵያውያኑ ዛሬ በስዊድን የኢትዮጵያ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ወያኔ ከነዋይ ደበበ ጋር በስዊድን ያዘጋጀው የሙዚቃ ኮንሰርት በኪሳራ ተመታ፤ በጀርመንም ይቀጥላል

በሃገረ ስዊድን በትናንትናው ዕለት ወያኔ ነዋይ ደበበን ተጋባዥ ድምፃዊ አድርጎ ያዘጋጀው የሙዚቃ ምሽት በታዳሚ እጦት ተመታ። ነዋይ ደበበ ከፍተኛ የሞራል ድቀት እንደደረሰበትም ጉዳዩን በቅርብ ይከታትሉ የነበሩ የዘ-ሐበሻ ምንጮች ዘግበዋል። ነዋይ በጀርመንም እንዲሁ ኦክቶበር 4 ከፍተኛ ቦይኮት እንደሚገጥመው በዛው ያሉ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

Sport: ከ2019 እስከ 2023 የሚደረጉ የአፍሪካ ዋንጫ ውድድሮችን የሚያዘጋጁ ሃገራት ታወቁ

(ዘ-ሐበሻ) ከ2019 እስከ 2023 ድረስ የሚደረጉ የአፍሪካ ዋንጫዎችን የሚያዘጋጁ ሃገራት ዝርዝር ታወቀ። እነዚህን 3 የአፍሪካ ዋንጫዎች ማለትም የ2019 እና የ2021 የአፍሪካ ዋንጫን ለማዘጋጀትም አልጄሪያ፣ ካሜሩን፣ ጊኒ፣ ኮትዲቯር፣ጋቦን፣ ዲሞክራቲክ ኮንጎ እና ዛምቢያ በእጩነት ቀርበው ነበር። የአፍሪካ እግር...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የመጀመሪያዋ በጐ ፈቃደኛ የኢቦላን የሙከራ ክትባት ወሰደች

አሜሪካ 300 ወታደሮች ወደ ላይቤሪያ ልትልክ ነው እንግሊዛዊቷ የኮሙኒኬሽን ባለሙያ ሩት አትኪንስ ሰሞኑን በኦክስፎርድ ለ60 በጎ ፍቃደኞች ሊሰጥ የታቀደውን የኢቦላ ቫይረስ የሙከራ ክትባት በመውሰድ የመጀመሪያዋ በጎ ፈቃደኛ እንደሆነች መሆኗን ቢቢሲ ዘገበ፡፡ የሙከራ ክትባቱን የሚወስዱ በጎ ፈቃደኞች እንደሚፈለጉ በቢቢሲ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ራሱን ዶክተር ኢንጂነር እያለ የሚጠራው ሳሙኤል ዘ ሚካኤል ክስ ተመሰረተበት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2007(ኤፍ.ቢ.ሲ.) ራሱን ዶክተር ኢንጂነር እያለ የሚጠራው ሳሙኤል ዘ ሚካኤል ክስ ተመሰረተበት አቃቤ ህግ ማታለልና በሀሰት ሰነድ መገልገል የሚሉ ሶስት ክሶች ናቸው የመሰረተበት። በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ከቀረቡት ክሶች መካከል በ12/04/06 ቦሌ ክፍለ ከተማ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

አስተዳደሩ ለስራ አጦች በየቤታቸው ካርድ እያደለ ነው • ‹‹ምርጫ ሲደርስ የሚደረግ ነው››

• ‹‹ምርጫ ሲደርስ የሚደረግ ነው›› • ‹‹ለኢህአዴግ ጥላቻ አለሽ በሚል አንመዘግብም ብለውኛል›› የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሴክተር ለስራ አጦች ‹‹ስራ እንሰጣችኋለን›› በሚል በየቤታቸው የስራ ፈላጊዎች መለያ መታወቂያ ካርድ እያደለ መሆኑን የነገረ ኢትዮጵያ ምንጮች ገለጹ፡፡ የስራ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

Hiber Radio: መምህር ግርማ ወደ አሜሪካ ሊመጡ ነው ተባለ፤ ኢትዮጵያ በኢቦላ ይጠቃሉ ከተባሉ አስር አገሮች ተርታ...

ጋዜጠኛ ሃብታሙ አሰፋ ህብር ሬዲዮ መስከረም 11 ቀን 2007 ፕሮግራም እንኳን ለህብር ሬዲዮ አምስተኛ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ! <... የስኮትላንድ ሕዝብ መንገንጠልን አልፈልግም ማለቱ ሕዝቡ በአንድ ላይ ለመኖር ሲመርጥ መብቱም በእንግሊዝ ስር እያለ ራሱን በራሱ የማስተዳደር መብቱ ተከብሮ የተወሰኑት ነጻነቶቹ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች መስከረም 23 ፍርድ ቤት ይቀርባሉ

በሽብርተኝነት ተከሰው ማዕከላዊ የሚገኙት የሰማያዊ ፓርቲ የጋሞጎፋ ዞን አመራሮች መስከረም 23/2007 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ 8፡00 አራዳ ችሎት እንደሚቀርቡ የሰማያዊ ፓርቲ የአደረጃጀት ጉዳይ ኃላፊ አቶ ብርሃኑ ተክለያሬድ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ የሰማያዊ ፓርቲ የጋሞጎፋ ዞን ምክትል ሊቀመንበር አቶ ፍቃዱ አበበ...

View Article
Browsing all 2784 articles
Browse latest View live


<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>