Quantcast
Channel: Zehabesha Amharic » News
Viewing all articles
Browse latest Browse all 2784

ምርጫ ቦርድ ከመኢአድ፤ አንድነትና ሰማያዊ ፓርቲ ጋር ውዝግብ ውስጥ ገብቷል

$
0
0

ተከፋፍለዋል’ ያላቸው የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት – መኢአድና የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ – አንድነት የአመራር አባላት  በሚቀጥሉት ሁለት ሣምንታት ውስጥ በየችግሮቻቸው ላይ ጠቅላላ ጉባዔዎቻቸውን አስወስነው ለቦርዱ ሪፖርት እንዲያደርጉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ትዕዛዝ ሰጥቷል።

ለሰማያዊ ፓርቲ ደግሞ “የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ሰጥቻለሁ” ብሏል።

ፓርቲዎቹም ምላሽ ሰጥተዋል፤ ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ የያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

[jwplayer mediaid=”38028″]

VOA 1

 


Viewing all articles
Browse latest Browse all 2784

Trending Articles