Quantcast
Channel: Zehabesha Amharic » News
Browsing all 2784 articles
Browse latest View live

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በጀርመን ፍራንክፈርት ከተማ የተቋቋመው የሃገር ፍቅር የሥነ ጥበብ መድረክ ጥር 16 ቀን 2007 ያቀርባል

በጀርመን ፍራንክፈርት ከተማ የተቋቋመው የሃገር ፍቅር የሥነ ጥበብ  መድረክ ሁለተኛ ዝግጅቱን ጥር 16 ቀን 2007/ ጃንዋሪ 24 /2015 በፍራንክፈርት ከተማ ያቀርባል። ስለ ዝርዝሩ የተያያዘውን ማስታወቂያ ያንብቡ ።

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ትብብሩ ምርጫ ቦርድ የመድብለ ፓርቲ ስርዓትን በር ለመዝጋት እየተጋ መሆኑን አስታወቀ

• ‹‹ምርጫ ቦርድ ለገዥው ፓርቲ በአጥቂነት ቦታ ተሰልፎ እየተጫወተ ነው›› የ9ኙ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ትብብር ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የመድብለ ፓርቲ ስርዓትን በር ለመዝጋት እየተንቀሳቀሰ ነው ሲል ቅሬታውን ገለጸ፡፡ ትብብሩ ጥር 4 ቀን 2007 ዓ.ም በሰማያዊ ፓርቲ ጽ/ቤት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቀው ምርጫ...

View Article


ጋዜጠኛ ሲሳይ አጌና በግንቦት 7-አርበኞች ግንባር ውህደትና በኢሳት ጋዜጠኞች የአስመራ ጉዞ ዙሪያ ለህብር ራድዮ የሰጠው...

ጋዜጠኛ ሲሳይ አጌና ከላስቬጋስ ከሚሰራጨው ሕብር ራድዮ ጋር ባደረገው ቃለ ምልልስ ግንቦት 7 እና አርበኞች ግንባር ስላደረጉት ውህደት; እንዲሁም የኢሳት ጋዜጠኞች ወደ አስመራ መሄድ ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥቷል:: ያምድጡት:: Download (TIFF, 444KB)

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

Hiber Radio: የሕወሓት አስተዳደር ተለጣፊ አንድነት ፓርቲ መመስረቱ…የግንቦትና አርበኞች ግንባር ውህደት መነቃነቅ...

ጋዜጠኛ ሃብታሙ አሰፋ የህብር ሬዲዮ ጥር 3 ቀን 2007 ፕሮግራም የኢሳት ኤርትራ መግባትና የአርበኞች ግንባርና የግንቦት ሰባትን ውህደት በተመለከተ ከጋዜጠኛ ሲሳይ አጌና ጋር ቆይታ አድርገናል (ሙሉውን ያዳምጡ) <...ምርጫ ቦርድ በአራት ቀን ውስጥ ጊባዔ አድርጉ አለ ባልጠበቀው ሁኔታ ከመላው አገሪቱ ጉባዔተኛው...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በጀርመን ፍራንክ ፈርት ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ

በዳዊት መላኩ በጀርመን ፍራንክ ፈርት በዛሬው ዕለት ማለትም 12/01/2015 እ.ኤ.አ ከጠዋቱ 11፡00 ሰዕት ጀምሮ መነሻውን የዶቼ ባንክ ዋና ጽ/ቤት ከሚገኝበት አድርጎ መድረሻውን የወያኔው ቆንስላ ጽ/ቤት ያደረገ ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ፡፡ በዚህ ሰላማዊ ሰልፍ በርካታ ቁጥር ያላቸው የሰልፉ ተሳታፊዎች የተገኙ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ማላዊ 40 ኢትዮጵያዊያንን አሠረች

(ዘ-ሐበሻ) የሃገሬን ድንበር በሕገወጥ መንገድ አቋርጠው ገብተዋል ያለቻቸውን 40 ኢትዮጵያውያንን በቁጥጥር ስር ማዋሏን ማላዊ አስታወቀች:: ከታንዛኒያ ዝቅ ብላ ከሞዛምቢክ ከፍ ብላ ከዛምቢያ አጠገብ በአፍሪካ ካርታ ላይ የምትታየው ማላዊ በሃገራቸው መንግስት ተማረው የተሰደዱ እነዚሁኑ ኢትዮጵያውያን ፍርድ ቤት...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

አቶ ብርሃኑ አዴሎ ከሥልጣናቸው ተነሱ

(ዘ-ሐበሻ) ከጠቅላይ ሚኒስተር ሃይለማርያም ደሳለኝ ጋር በአንድ ላይ የደህዴን ፖሊት ቢሮ አባል የነበሩት አቶ ብርሃኑ አዴሎ ምክንያቱ ባልታወቀ ምክኒያት ድንገት ከስልጣናቸው መነሳታቸውን የዘ-ሐበሻ ምንጮች ገለጹ:: የኢትዮጵያ አዕምሮአዊ ንብረት ጽሕፈት ቤት ዳይሬክተር የነበሩት አቶ ብርሃኑ አዴሎ በጠቅላይ ሚኒስትሩ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በአንድነት አባላት እንዴት inspired እነደሆንኩ! –ሶሊያና ሽመለስ (የዞን 9 ቦልገር)

ትላንትና ያየሁት የአንድነት ፓርቲ አባላት ፎቶ ጭንቅላቴ ውስጥ ተቀርጾ ዋለ፡፡ ፎቶው ላይ ምርጫ ቦርድ የጠራው አስገዳጅ ጉባኤ ላይ ለመገኘት መጥተው ፓርቲው ቢሮ ውስጥ መሬት የተኙ አባላት ፎቶ ነበር፡፡ አንዱን እዛ መሬት ላይ የተኛ አባል አሰብኩት፡፡ “Most probably” ብዙም የኢንተርኔት ተጠቃሚ አይደለም፡፡ (...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ከምርጫው በፊት ምርጫ ቦርድ የሚደክምለት አብዩት –ዳዊት ስሎሞን

በእርግጥ ምርጫ ቦርድን ለፕሮፌሰር መርጋ በቃና በመስጠት ኢህአዴግን ከጨዋታው ውጪ ማድረግ አይቻልም፡፡ የኢህአዴግ የስልጣን ደም ስር በዚህ ተቋም የተተበተበ በመሆኑ ምርጫ ቦርድን እንደ አንድ ራሱን የቻለ ነጻ ተቋም መቁጠር እንኳን ለእኛ ለኢትዮጵያዊያኑ ቀርቶ ለምዕራባዊያኑም የሚዋጥ አይሆንም፡፡ሁለቱ የአንድ ሳንቲም...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የኢትዮጵያ ምርጫ መቆመሪያ ተቋም ገመና –በዳንኤል ተፈራ

ያሳለፍነው ሳምንት በሕወሃት/ኢህአዴግ አገዛዝ ተሰልተው፣ ታስቦባቸው ይፋ ከተደረጉና አሻንጉሊቱ ምርጫ ቦርድ እንዲፈጽመው በህወሃት ሰዎች ቀጭን ትዕዛዝ ተሰጥቶት ገቢራዊ እንዳደረገው የሚጠረጠረው የፖለቲካ ጉዳይ ይፋ የተደረገበት ነበር፡፡ ይሄው ጉዳይ በአይረቤ ሰበብና በምክንያት አልባ ሁነት ግን ዳግም ከቤተ-መንግስት...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ምርጫ ቦርድ ከመኢአድ፤ አንድነትና ሰማያዊ ፓርቲ ጋር ውዝግብ ውስጥ ገብቷል

ተከፋፍለዋል’ ያላቸው የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት – መኢአድና የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ – አንድነት የአመራር አባላት  በሚቀጥሉት ሁለት ሣምንታት ውስጥ በየችግሮቻቸው ላይ ጠቅላላ ጉባዔዎቻቸውን አስወስነው ለቦርዱ ሪፖርት እንዲያደርጉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ትዕዛዝ ሰጥቷል። ለሰማያዊ ፓርቲ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

አንድ ጥያቄ ስለ አንድነት! –አቤ ቶኮቻው

አንድነት ፓርቲ ምርጫ ቦርድ ባስጠነቀቀው መሰረት ጠቅላላ ጉባኤውን አድርጎ ሊቀመንበሩን ድጋሚ መርጧል። ይሄንንም ከምርጫው ቀን ቀደም ብሎ ጀምሮ በፎቶግራፍ እያስደገፉ ያፕርቲው ልጆች ሲያሳዩን እኛም እየተደነቅን ላይክም ሼርም ስናደርገው ሰንብተናል። ልክ የጠቅላላ ጉባኤው እለት ታድያ አቶ ትዕግስቱ የተባሉ ሰውዬ ሌላ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የእቴጌ ጣይቱ ሆቴል ቃጠሎ ውዝግብ ፈጥሯል

‹‹የእሳትና ድንገተኛ አደጋዎች እንደደረሱ ቢያጠፉ ሆቴሉን ማትረፍ ይቻል ነበር›› የእቴጌ ጣይቱ ሆቴል ሥራ አስኪያጅ ‹‹በተደወለልን በሁለት ደቂቃ ውስጥ ደርሰናል›› የእሳትና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከል ባለሥልጣን አዲስ አበባ ከተማ በተቆረቆረች በ19ኛ ዓመቷ በአሁኑ አጠራር በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ ሁለት ፒያሳ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በጣና ሐይቅ ውስጥ በሚገኘው የዳጋ እስጢፋኖስ ገዳም አካባቢ እሳት ተነሳ

ፎቶ ፋይል ደጋ እስጢፋኖስ (ዘ-ሐበሻ) ዲያቆን ዳንኤል ክብረት እንደዘገበው በጣና ሐይቅ ውስጥ በሚገኘው የዳጋ እስጢፋኖስ እሳት ተነሳ:: እንደ ዘገባው ከሆነ እሳቱ የተነሣው ከደኑ አካባቢ ሲሆን ወደ ገዳሙ ገና አልደረሰም፡፡ የክልሉ ፖሊስ ወደ ቦታው በፍጥነት መድረሱ ተሰምቷል ያለው ዲ/ን ዳንኤል አባቶች እሳቱን ቆርጦ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በዞን 9 ጦማርያንና ጋዜጠኞች ላይ የቀረበው ክስ በድጋሜ ‹‹ተሻሻለ››

በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር ጦማርያኑና ጋዜጠኞቹ ጥር 6 ቀን 2007 ዓ.ም ለ15ኛ ጊዜ በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት ቀርበዋል፡፡ ፍርድ ቤቱ የተሰየመው ቀደም ብሎ በጦማርያኑ እና ጋዜጠኞች ላይ የተመሰረተው ክስ እንዲሻሻል ባዘዘው መሰረት የፌደራል አቃቤ ህግ ክሱን ፍርድ ቤቱ በሰጠው...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በዳጋ እስጢፋኖስ ገዳም ጫካ የተነሳው እሳት በገዳሙ ላይ ጉዳት ከማድረሱ በፊት በቁጥጥር ስር ውሏል

ዘ-ሐበሻ ዛሬ በቀዳሚ ዜናዋ ከቀኑ ሰባት ሰዓት አካባቢ በታላቁ እና በጥንታዊው የዳጋ እስጢፋኖስ ገዳም አካባቢ ተነስቶ ስለነበረው ድንገተኛ የእሳት አደጋ መዘግቧ ይታወሳል:: አሁን በደረሰን መረጃ መሠረት ይህ እሳት ወደ ገዳሙ ሳይዛመትና ብዙ ጉዳት ከማድረሱ በፊት ከቀኑ 11 ሰዓት አካባቢ በቁጥጥር ስር ውሏል።ፎቶ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የአማራ ክልል አስተዳደር ምርጫውን ተከትሎ አመጽ ይነሳል በሚል የ‹‹ፀጥታ ኃይሎችን›› እያሰለጠነ መሆኑ ተሰማ

• ፖሊሶች የደረጃ እድገት እንደሚደረግላቸው ቃል ተገብቶላቸዋል ‪‬ የአማራ ክልል መስተዳደር በግንቦት 2007 ዓ.ም ይደረጋል ተብሎ የሚጠበቀውን አምስተኛው አገራዊ ምርጫ ተከትሎ አመጽ ከተከሰተ ለመቆጣጠር ያስችላል ያለውን ስልጠና ለክልሉ ፖሊስ፣ ለማረሚያ ቤት ፖሊስ፣ ለሚሊሻና ለመከላከያ ሰራዊት አባላት እየሰጠ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በተከሳሽ የፓርቲ አመራሮችና በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት መካከል ያለው አቤቱታ አልተፈታም

∙በቃል የቀረበው አቤቱታ ከድምጽ ክምችት ክፍል ጠፍቷል ተብሏል በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር በእነ ዘላለም ወርቃገኘሁ የክስ መዝገብ የሽብር ክስ ተመስርቶባቸው ጉዳያቸው በፍርድ ቤት እየታየ የሚገኙት የተቃዋሚ ፓርቲዎች አመራሮች እና ሌሎች በተመሳሳይ መዝገብ ያሉ የሽብር ተከሳሾች በቂሊንጦ እስር ቤት አስተዳደር መካከል...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ሰማያዊ ቲሸርት የለበሱ ወጣቶች ከስላሴ በዓል ላይ ተባረሩ

በነገረ ኢትዮጵያ • ‹‹ሰማያዊ ፓርቲ ‹የፈራ ይመለስ› የሚል ቲሸርት አስለብሶ ሲበጠብጠኝ ሰንብቷል፡፡›› የየካ ክፍለ ከተማ ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ • ‹‹ገዥው ፓርቲ ጥላውን የማያምንበት ደረጃ ላይ ደርሷል!›› አቶ ዮናታን ተስፋዬ ዛሬ ጥር 7/2007 ዓ.ም የዓመቱን የስላሴ በዓል ለማክበር አራት ኪሎ የሚገኘው...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የመኢአድ መልስ ለምርጫ ቦርድ – VOA

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ “ተከፋፍለዋል” ያላቸው የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት – መኢአድና አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ አመራር አባላት በሚቀጥሉት ሁለት ሣምንታት ውስጥ የአመራር አባላቱ በአንድ ላይ ሆነው በችግሮቻቸው ላይ ጠቅላላ ጉባኤዎቻቸውን አስወስነው ለቦርዱ ሪፖርት እንዲያደርጉ ትዕዛዝ መስጠቱ...

View Article
Browsing all 2784 articles
Browse latest View live


<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>