Quantcast
Channel: Zehabesha Amharic » News
Viewing all articles
Browse latest Browse all 2784

ቤተክርስቲያናችን ውስጥ የመከፋፈልና የማፍረስ እንቅስቃሴ ለማስቆም)የተጻፈ ግልጽ ደብዳቤ

$
0
0

orth

 

መጋቢት 23 ቀን 567 ዓም/ MARCH 21, 2015 በጋዜጠኛ አቶ አዲሱ አበበ መሪነት በቤተ ክርስቲያናችን ላይ የተነገረው የሐሰት ወሬና ከቤተ ክርስቲያኗ ውጭ የሚካሄዱ ስብሰባዎች)ጉዳይ በዓለም ሁሉ መነዛቱ የታወቀ ነው። ቤተ ክርስቲያናችን ግን ለዚህ አፍራሽ ድርጊት አስተያየት ከመስጠት ተቆጥባ ቆይታለች። አሁን ግን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ አስተያየቷን እንድትሰጥ ተገዳለች። ምክንያቱም ውሸት ሲደጋገም እውነት ይመስላል፣ ሰሚውንም ያደናግራል።

እመሠክርላታልሁ ከሚሉላት ከኦርቶዶክስዊት ተዋኅዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ጋር፤ እውነትን ለመመሥከር እፍጨረጨርለታለሁ ከሚሉለት ጋዜጠኝነት ጋር ሁኔታዎች ሲጋጭቦት እናያለን። እንዲሁም፤ ታማኝንትንና ተቀባይነትን በሰፊው እንዲለግሦት ከሚማጸኑት ሕዝብዎና እውነት እንዲነገርባችው ከተዘረጉት ሕዝባዊ መገናኛዎች ጋር መጋጨትዎንም እናስተውላለን። ስለዚህ የዚህ ግልጽ ደብዳቤ ዓላማ ከዚህ ተግባሮ እንዲቆጠቡ ለማሳሰብና በእርሶ አንደበት የተነገሩትን ስሕተቶች የሰሙ ሁሉ የራሳቸውን ፍርድ እንዲስጡ ለማስገንዘብ ነው። –—[ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ]—–

 

 

 

The post ቤተክርስቲያናችን ውስጥ የመከፋፈልና የማፍረስ እንቅስቃሴ ለማስቆም)የተጻፈ ግልጽ ደብዳቤ appeared first on Zehabesha Amharic.


Viewing all articles
Browse latest Browse all 2784

Trending Articles



<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>