Quantcast
Channel: Zehabesha Amharic » News
Viewing all articles
Browse latest Browse all 2784

መኮንን ጌታቸው ጌይል ስሚዝን በምስክርነት መስሚያ መድረክ ላይ ተቃወማቸው

$
0
0

mekonen
ጋዜጠኛ መሳይ መኮንን እንደዘገበው የዲሲ ወጣቶች ግብረ ሃይል አባል መኮንን ጌታቸው የህወሀት ደጋፊ በመሆን የሚታወቁትና ለUSAID ሃላፊነት የታጩትን ጌይል ስሚዝን በመቃወም በምስክርነት መስሚያ መድረክ ላይ ተቃውሞ አሰምቷል።

ጌይል ስሚዝ በኢትዮጵያ የሚፈጸመውን የሰብዓዊ መብት ረገጣ የአሜሪካን መንግስት ጀርባ እንዲሰጥ ከሚያደርጉ ሰዎች አንዷ ናቸው።

መኮንን የሟቹን ሳሙኤል አወቀን ፎቶግራፍ በመያዝ ተቃውሞውን አሰምቷል።

መኮንን ጌታቸው ከዚህ ቀደም የሕወሓትና ተላላኪ ባለስልጣኖቻቸው ወደ አሜሪካ ሲመጡ የገቡበት ገብቶ ሲጋፈጣቸው መክረሙ የሚታወስ ነው::

The post መኮንን ጌታቸው ጌይል ስሚዝን በምስክርነት መስሚያ መድረክ ላይ ተቃወማቸው appeared first on Zehabesha Amharic.


Viewing all articles
Browse latest Browse all 2784

Trending Articles



<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>