ከኢሳት ጋር የተነጋገሩት የትህዴን ጊዜያዊ ሊቀመንበር ታጋይ መኮንን ተስፋዬ “ሞላ ለጥቂት አመለጠን” አሉ:: ሲያመልጥ የተዋጋው ከሻዕቢያ ጋር ሳይሆን ከኛ ጋር ነው አሉ:: በቃለምልልሳቸውም ”ከሚያዚያ ወር ጀምሮ የ7ዓመት ግምገማ እያደረግን ቆይተናል። በዚህም ሞላ በፖለቲካ አመራር ድርጅቱን አዳክሞታል የሚል ድምዳሜ ላይ ደርሰናል። ሰራዊቱ የአመራር ለውጥ በሚፈልግበት ጊዜ ላይ በተካሄደው በዚሁ ግምገማ ሞላ ከፍተኛ ተቀውሞ ከድርጅቱ አመራሮችና አባላት ደርሶበታል። ” ብለዋል:: ሙሉ የድምጽ ቃለምልልሱን ያድምጡ::
↧
“ሞላ ለጥቂት አመለጠን…ሲያመልጥ የተዋጋው ከሻዕቢያ ጋር ሳይሆን ከኛ ጋር ነው”–የትህዴን ጊዜያዊ ሊቀመንበር ታጋይ መኮንን ተስፋዬ (Audio)
↧