Quantcast
Channel: Zehabesha Amharic » News
Viewing all articles
Browse latest Browse all 2784

“ሞላ ለጥቂት አመለጠን…ሲያመልጥ የተዋጋው ከሻዕቢያ ጋር ሳይሆን ከኛ ጋር ነው”–የትህዴን ጊዜያዊ ሊቀመንበር ታጋይ መኮንን ተስፋዬ (Audio)

$
0
0

ከኢሳት ጋር የተነጋገሩት የትህዴን ጊዜያዊ ሊቀመንበር ታጋይ መኮንን ተስፋዬ “ሞላ ለጥቂት አመለጠን” አሉ:: ሲያመልጥ የተዋጋው ከሻዕቢያ ጋር ሳይሆን ከኛ ጋር ነው አሉ:: በቃለምልልሳቸውም ”ከሚያዚያ ወር ጀምሮ የ7ዓመት ግምገማ እያደረግን ቆይተናል። በዚህም ሞላ በፖለቲካ አመራር ድርጅቱን አዳክሞታል የሚል ድምዳሜ ላይ ደርሰናል። ሰራዊቱ የአመራር ለውጥ በሚፈልግበት ጊዜ ላይ በተካሄደው በዚሁ ግምገማ ሞላ ከፍተኛ ተቀውሞ ከድርጅቱ አመራሮችና አባላት ደርሶበታል። ” ብለዋል:: ሙሉ የድምጽ ቃለምልልሱን ያድምጡ::

mola


Viewing all articles
Browse latest Browse all 2784

Trending Articles



<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>