Quantcast
Channel: Zehabesha Amharic » News
Viewing all articles
Browse latest Browse all 2784

የህወሓት አገዛዝ ለሱ ታማኝ በሆኑ የመከላከያ ሰራዊቱ አባላት አማካኝነት የጠገዴን ገበሬ እየጨፈጨፈው መሆኑ ታወቀ

$
0
0

clash
(የአርበኞች ግንቦት 7 ድምፅ) የአርበኞች ግንቦት 7 ታጋዮች አካባቢውን ይንቀሳቀሱበታል በሚል ጥርጣሬና ስጋት እጅግ በጣም ከፍተኛ ቁጥር ያለው የመከላከያ ሰራዊት ኃ ይል በጠገዴ ምድር ላይ ያፈሰሰው እና የጠበቀውን ድጋፍ ከህዝቡ ማግኘት ያልቻለው ህወሓት የአርበኞች “ግንቦት 7 ታጋዮችን ታስጠልላላችሁ እና መረጃ ስጡን…” በሚል ሰበብ ነው ደሃውን ገበሬ በጥይት እየጨፈጨፈው የሚገኘው፡፡

ባለፈው ሳምንት ጳጉሜ 5 2007 ዓ.ም የህወሓት መከላከያ ሰራዊት በጠገዴ ሳርና ነዋሪ ገበሬዎች ላይ በከፈተው ተኩስ አቶ አቡሃይ መኩሪያ የተባሉት ገበሬና ወንድ ልጃቸው እሸቴ አቡሃይ በአሰቃቂ ሁኔታ መገደላቸው ታውቋል፡፡


Viewing all articles
Browse latest Browse all 2784

Trending Articles



<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>