Quantcast
Channel: Zehabesha Amharic » News
Viewing all articles
Browse latest Browse all 2784

“ኢትዮጵያ እየተበታተነች፤ እየጠፋች ስትሄድ ሳይ መተኛት አልቻልኩም”–አርቲስት ሻምበል በላይነህ

$
0
0

(ዘ-ሐበሻ) ከአውስትራሊያ ከሚሰራጨው ኤስቢኤስ ራድዮ ጋር ቃል የተመላለሰው ዝነኛው አርቲስት ሻምበል በላይነህ “ኢትዮጵያ ታላቅ ሃገር ናት። ይህች ሃገር እየተበታተነች እየጠፋች ስትሄድ መተኛት አልቻልኩም” አለ። ሻምበል ይህን ያለው ከጋዜጠኛው “እንዴት ዘፈኖችህ በሃገር ጉዳይ እንዲያተኩሩ መረጥክ?” በሚል ላቀረበለት ጥያቄ ነው። ሙሉ ቃለ ምልልሱን እነሆ፦

“ኢትዮጵያ እየተበታተነች፤ እየጠፋች ስትሄድ መተኛት አልቻልኩም” – አርቲስት ሻምበል በላይነህ


Viewing all articles
Browse latest Browse all 2784

Trending Articles



<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>