Quantcast
Channel: Zehabesha Amharic » News
Browsing all 2784 articles
Browse latest View live

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የማለዳ ወግ ..ኢትዮጵያን ለማየት ፣ ጥምቀትን በጎንደር ማክበር!… (ነብዩ ሲራክ ከሳዑዲ አረቢያ)

የከተራው በአል ከተራ ምንድን ነው? ከሚለው ትርጓሜ እንነሳ … በየዓመቱ የጥምቀት በዓል በድመቀት ይከበራል፡፡ ከበዓሉ በፊት የከተራ በዓል የሚከበርበትን ታሪካዊና ሃይማኖታዊ ገለጻ ከተራ ከበበ ካለው የግእዝ ግሥ የወጣ ነው፡፡ ፍችው ውኃ መከተር፣ መገደብ ማለት ነው፡፡ የጥምቀት ዋዜማ ታቦተ ሕጉ ከቤተ መቅደስ ወጥቶ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ከ18 በላይ የሙስሊም ተቋማት “ዘወትር ከመፍትሄ አፈላላጊው ኮሚቴ ጎን ነን፤ ትግላችንም ተጠናክሮ ይቀጥላል”አሉ

(ዘ-ሐበሻ) በተለያዩ ቦታዎች የሚገኙ ከ18 በላይ የኢትዮጵያ ሙስሊሞች የቋማት በ እስር ላይ ከሚገኙት መፍትሄ አፈላላጊው ኮሚቴ ጎን እንቆማለን፤ ትግላችንም ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ ለዘ-ሐበሻ በላኩት መግለጫ አስታወቁ። “በመፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴአችን በቅርቡ የተሰጠው መግለጫ ለትግሉ መነቃቃትን የፈጠረና አባላቱም...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ሌንጮ ባቲ “ኦቦ ሌንጮ ፊንፊኔ አልገቡም፤ ኖርዌይ ነው ያሉት፤ በቅርቡ በግልጽ እንገባለን”ሲሉ የአዲስ አድማስን ዘገባ...

(ዘ-ሐበሻ) የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግምባር የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሌንጮ ባቲ ከዘ-ሐበሻ ጋር በስልክ ባደረጉት ቃለ ምልልስ የድርጅታቸው መሪ አቶ ሌንጮ ለታ አዲስ አድማስ ጋዜጣ ዛሬ እንደጻፈው ኢትዮጵያ አልገቡም፤ ኖርዌይ ነው ያሉት አሉ። ዛሬ ኦቦ ሌንጮ ባቲን ኖርዌይ ደውዬ በስልክ አዋርቻቸዋለሁ ያሉት አቶ ሌንጮ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

“ኢትዮጵያ እየተበታተነች፤ እየጠፋች ስትሄድ ሳይ መተኛት አልቻልኩም”–አርቲስት ሻምበል በላይነህ

(ዘ-ሐበሻ) ከአውስትራሊያ ከሚሰራጨው ኤስቢኤስ ራድዮ ጋር ቃል የተመላለሰው ዝነኛው አርቲስት ሻምበል በላይነህ “ኢትዮጵያ ታላቅ ሃገር ናት። ይህች ሃገር እየተበታተነች እየጠፋች ስትሄድ መተኛት አልቻልኩም” አለ። ሻምበል ይህን ያለው ከጋዜጠኛው “እንዴት ዘፈኖችህ በሃገር ጉዳይ እንዲያተኩሩ መረጥክ?” በሚል ላቀረበለት...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ቴዲ አፍሮ ምላሽ ሰጠ፤ “ወደኋላ ተመልሰን በህይወት የሌሉ ሰዎችን መሸለም ወይም እዳ ማስከፈል አንችልም”

አርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን ከሰሞኑ በአወዛጋቢነት በቆዩት ጉዳዮች ዙሪያ ለአዲስ አድማስ ጋዜጣ ምላሽ ሰጥጧል። እንደወረደ እነሆ፤- ፈጣሪ በየትውልዱ የራሱን ድምጽ ያወጣል ፍቅር ያሸንፋል– የኔ ሳይሆን የትውልድ ድምጽ ነው እዳ አለ የምንል ከሆነም፤ እዳ የሚከፈለውና የሚሸፈነው በፍቅር ብቻ ነው “ከታሪክ ከወረስነው ቂም...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በትግራይ የፖለቲከኞች የሃይማኖት ጣልቃ ገብነት ምእመናኑን ከቤ/ክ እያራቀው ነው፤ ቤ/ክ ሊሳለሙ ሄደው ‘ወይን’ጋዜጣን...

የትግራይን እናድን ትዝብታዊ ትንታኔ በትግራይ የፖለቲከኞች ጣልቃ ገብነት በሃይማኖቶች ላይ፤ በትግራይ በተለይም በገጠሩ አካባቢዎች ያለው የፖለቲከኞችና ካድሬዎች ጣልቃ ገብነት ብዙ አማኞችን ከሀይማኖታቸው በተለይም ከቤተ-ክርስትያኒቱ እያሸሸ ነው፡፡ ተዘዋውሬ ባየኃቸው አብያተ-ክርስትያናት ያለው ነገር በጣም የሚያሳዝን...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በርካታ ሙስሊሞች “ሕዝብን ለሽብር ቀስቅሻለሁ”ብላችሁ እመኑ በሚል በእስር ቤት እየተገረፉ መሆኑ ተዘገበ

ህወሐት መራሹ የኢትዮጽያ መንግስት ሕዝበ ሙስሊሙ ላይ የሚወስደውን እርምጃ አጠናክሮ እንደቀጠለ ነው ሲል ቢቢኤን ራድዮ ዘገበ። እንደ ራድዮው ዘገባ ከኢዱ ጅምላ ጭፍጨፋ ቡኋላ መንግስት ልዩ ግብረ ኃይል በማቋቋም በአ/አበባ በወልቂጤ እንዲሁም በአዳማ ከተማዎች ላይ የሚገኙ መስጂድ የሚያዘወትሩ ወጣቶችን ከየቦታው አፍኖ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በሚኒሶታ የፊታችን አርብ ሰላማዊ ሰልፍ ይደረጋል

(ዘ-ሐበሻ) “አሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ በተለያዩ እስር ቤት ውስጥ የሚገኙ የሃይማኖት መሪዎች፣ ጋዜጠኞችና ፖለቲከኞች እንዲፈቱ፣ በሃገሪቱ የእምነት ነፃነት እንዲከበርና መንግስት እጁን ከሃይማኖቶች ላይ እንዲያነሳ ለመጠየቅ” በሚኒሶታ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች የፊታችን አርብ ጃንዋሪ 24 ቀን 2014...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

አምባገነናዊ ሥርዓት “ህጋዊ” የሆነባት ሀገር –“ኢትዮጲያ”

በናትናኤል ካብቲመር ኦስሎ ኖርዌይ አምባገነናዊ ስርዓት መሰረታዊነት በጎደለው ንድፈ ሃሳብ ላይ የተመረኮዘ የሃገርንና የህዝብን ችግሮች ከመፍታት ይልቅ የስርዓቱን እድሜ ለማራዘም ሆን ተብሎ በተቀረፁ ፖሊሲዎች የታጀለ ፣ የጥቂቶችን ብቻ መብትና ጥቅም የሚያስከብር አፋኝ ስርዓት ነው። በአንፃሩ ደግሞ ዲሞክራሲያዊ ስርዓት...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በጣም አስቸኳይ የሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ በጀርመን ለምትኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ለኢትዮጵያውያን ጓደኞች

በጣም አስቸኳይ የሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ በባየርን ክልል ለምትገኙ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያውያን ወዳጆች በሙሉ ወንድማችን አቶ አበራ ሽፈራውን በማስገደድ ወደ ሀገር ቤት ለመመለስ የሚደረገውን ጥረት ለማስቆም በባየር ከሚገኙ የሰብአዊ መብት ተከራካሪ ድርጅቶች ጋር በመሆን አንድ ታላቅ የሰላማዊ ስልፍ እናደርጋለን በመሆኑም...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በኢትዮ-ሱዳን ድንበር ማካለል ዙሪያ ለጠ/ሚ/ሩ እና ለክልሉ ፕ/ት የጻፈው ደብዳቤ ምላሽ ያጣው አንድነት ወደ ፓርላማው ዞረ

(ዘ-ሐበሻ) አንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ የኢትዮ ሱዳንን ድንበር ማካለል ጉዳይ አሳስቦኛል ሲል ለጠ/ሚ/ር ኃይለማርያም ደሳለኝ እና ለአማራ ክልል ፕሬዚዳንት ገዱ አንዳርጋቸው የፃፈው ደብዳቤ ምላሽ ባለማግኘቱ ለፓርላማው ደብዳቤ ጻፈ። “ለተከበሩ አቶ አባዱላ ገመዳ” ሲል የሚጀምረው የአንድነት ደብዳቤ ጉዳዩ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በቦረና ኦሮሞና በቡርጂዎች መካከል በተነሳ ግጭት ከ1 ሺህ በላይ ዜጎች ተሰደዱ

ከዚህ ቀደም በቦረና በተደረገ ግጭት የተነሳ ፎቶ ነው (ፎቶ ከፋይል) (ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ እንደዘገበው) ቦረና አከባቢ የሚኖሩ ቡርጂዎች እየተሰደዱ ነው፡፡ ከአካባቢው ያገኘነው መረጃ እንደሚያመለክተው የግጭቱ መንስኤ በቡርጂ መንደር ተገድሎ ተገኘ ተባለ የቦረና ብሄረሰብ አባል አስከሬን ነው፡፡ ባለፉት 70 እና 80...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

አንቶኖቭ 28 አውሮፕላን በለገዳዲ አካባቢ ተከሰከሰ

ንብረትነቱ የዩክሬን የሆነ አንቶኖቭ 28 የመንገደኞች አውሮፕላን ከኡጋንዳ ኢንቴቤ ተነስቶ ወደ ሰንዓ የመን በመብረር ላይ እንዳለ ባለፈው ሰኞ አዲስ አበባ አቅራቢያ ለገዳዲ አካባቢ መከስከሱን ሪፖርተር ጋዜጣ ከአዲስ አበባ ዘገበ። ጋዜጣው ከኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን አገኘሁት ባለው መረጃ እንደሚያስረዳው፣...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ሀገርን ቆርሶ በመስጥት በስልጣን መቆየት አይቻልም

ብሌን ንጉሴ(ከጀርመን) አንባገነኑ የኢትዮጵያ መንግስት የሀገሪቱ እና የህዝቦችን ጥቅም ያላአንዳች ይሉኝታ ለባእዳን አሳልፎ ሲሰጥ እነሆ 22 አመታት ተቆጥረዋል፡፡ መቼም እያንዳንዱን የወያኔ ጉድ መዘርዘር አንባቢን ማሰልቸት ቢሆንም ከሰሞኑ ደግሞ የአቶ መለስን ራዕይ ከማስፈጸም ውጭ የራሱ የሆነ አመክንዮ የሌለው ጠ/ር...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

መንግስት ስለምን በሐይማኖት ጉዳዬች ጣልቃ ይገባል?

ከቴዎድሮስ ጌታቸው በስልጣን ላይ ያለው መንግስት በሐይማኖት ጉዳዮች ጣልቃ እንደሚገባ የተለያዩ እምነት በሚከተሉ ግለሰቦች እና ቡድኖች ሲከሰስ እና ሲወቀስ መኖሩ እውነት ነው። በርግጥ እገዛዙ በሐይማኖት ጉዳዬች እጁን ብቻ ሳይሆን እግሩንም ሊያስገባ እንደሚችል ከባህሪው በመነሳት መገመት ብዙም የሚከብድ አይደለም ።...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ኢትዮጵያ ሄዶ ሰርግ ለማድረግ እየተዘጋጀ ያለውን ኢትዮጵያዊ የገደለው አሜሪካዊ ተያዘ

(ዘ-ሐበሻ) በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ ሄዶ ሰርግ ለማድረግ እቅድ ነበረው ኢትዮጵያዊው ዮሴፍ ቱሉ እንደ ቴክሳሱ ፋክስ 4 ቴሌቭዥን ዘገባ። የ30 ዓመቱ ዮሴፍ በጋዝ ስቴሽን ሥራ ተግቶ የሚሰራው ሃገር ቤት ሄዶ የሚመሰርተውን ትዳር በማሰብ፤ በወግ ማዕረግ መዳርን ነበር። በተለምዶ 7/11 በሚባለው ጋዝ ስቴሽን ውስጥ ተቀጥሮ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ይድረስ ለሚኒሶታው መድሃኔዓለም ቤ/ክ አማኞች በሙሉ፦ በሊቀመንበሩ የታገደው ቦርድ የጠራው ስብሰባ ህገወጥ መሆኑን ተረዱ

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ ፤አሜን! 1/22/22014 ለሚኔሶታ ደብረስላም መድኃኔዓለም የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ምእመናን በሙሉ ከምእመናን የተላለፈ አስቸኳይ ጥሪ፦ ደብራችን ደብረሰላም እንደስሟ ለረጅም ዓመታት የሰላምና የፍቅር፣ ፍጹም ኦርቶዶክሳዊና መንፈሳዊ እንዲሁም በርካታ ማኅበራዊ አገልግሎቶች...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ዘ-ሐበሻ ጋዜጣ ቁጥር 59 – PDF

6ኛ ዓመቷን የጀመረችው ዘ-ሐበሻ ጋዜጣ የጃንዋሪ ዕትም እነሆ ወቅቷን ጠብቃ ወጥታለች። ዘ-ሐበሻ በቁጥር 59 ዕትሟ የያዘቻቸውን ቁምነገሮች እናስቃኛችሁና ሙሉውን ዘገባ ለPDF እንተወዋለን። * በፊት ለፊት ገጻችን ላይ “ሌንጮ ወደ ፊንፊኔ” የሚል ዘገባ ያነባሉ። በዘገባው ከፍተኛ የኦሮሞ ኮምዩኒቲ በሚገኝባት ሚኒሶታ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

እነ አንዷለም አራጌ ነገ ሰበር ሰሚ ችሎት ይቀርባሉ፤ ሕዝብ ችሎቱን እንዲከታተል ጥሪ ቀረበ

በዘ-ሐበሻ አንባቢዎች ዘንድ የ2005 ዓ.ም የዓመቱ ምርጥ ሰው የሚለውን ስያሜ ያገኘው የሕሊና እስረኛው አንዷዓለም አራጌ፣ ናትናኤል መኮንንና ክንፈ ሚካኤል ደበበ ነገ ጥር 16 ቀን 2006 (ጃንዋሪ 24 ቀን 2014) በሰበር ሰሚ ችሎት እንደሚቀርቡ ከቤተሰቦቻቸው አካባቢ የተገኘው መረጃ አመለከተ። እነዚህን የህሊና...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የዘንድሮው የሰሜን አሜሪካ እግር ኳስ በሳንፍራንሲስኮ ሳንሆዜ ቤይ አካባቢ እንዲደረግ ተወሰነ

(ዘ-ሐበሻ) በየዓመቱ የመጀመሪያው ጁላይ ሳምንት የሚደረገው የሰሜን አሜሪካ የእግርኳስና የባህል ዝግጅት በሳንፍራንሲስኮ ሳንሆዜ ቤይ ኤሪያ እንዲደረግ መወሰኑን ፌዴሬሽኑ ለዘ-ሐበሻ በላከው መግለጫው አስታወቀ። የቤይ ኤሪያ ከተሞች በሚል የሚታወቀቁት ሳንሆዜ እና ሳንፍራንሲስኮ ከተሞች መካከል እንደሚደረግ የተገለጸው...

View Article
Browsing all 2784 articles
Browse latest View live