ዩቲዩብ የጃኪ ጎሲን ፊያሜታ ዘፈን ድምጹ እንዳይሰማ አገደ
ካለማንም ፈቃድ የድምፃዊ ተሾመ አሰግድን ‘የኔ አካል’ ዘፈን አቅርቦ የነበረውና በድምጻዊውም ከፍተኛ ተቃውሞ ደርሶበት የነበረው ጃኪ ጎሲ ፊያሜታ በሚል የሠራው ነጠላ ዜማ ዘፈኑ ከሌላ ድምጻዊ የተሰረቀ በመሆኑና ይህም አቤቱታ ስለደረሰው ዩቲዩብ ምስሉ እንጂ ቪድዮው እንዳይታይ ማገዱ ታወቀ። ከጃኪ ጎሲ ኦሺፌሻል ዩቲብ...
View Articleየቅዳሜ ውሎ በቃሊቲ
‹ እስረኞች መብት አላቸው፡፡ አንዳንድ እስረኞች ግን ከሌሎቹ የተለየ መብት አላቸው፡፡ አንዳንዶቹ ምንም መብት የላቸውም›› ዛሬ ወደቃሊቲ አቅንተን ነበር፡፡ የእነ አቶ በቀለ ገርባ፣ የአዛውንቱ ሲሳይ ብርሌ፣ የጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ ምክር፣ ትንታኔና ተስፋ አንዳች ጥንካሬ ይሰጣል፡፡ የእነዚህ ታሳዎች ጥንካሬ ቃሊቲ እስር...
View Articleየዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ስልጠና አነጋጋሪ ሆኗል
በሃረማያ ዩኒቨርሲቲ የ3ኛ ዓመት የህግ ተማሪ የሆነው አቤል ስሜ መንግስት ካለፈው ነሐሴ አጋማሽ ጀምሮ ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ባዘጋጀው የ15 ቀናት ሥልጠና ላይ ተሳትፏል፡፡ በቴሌቪዥን የተላለፈው ማስታወቂያ በአቅራቢያችሁ በሚገኝ ዩኒቨርስቲ ተመዝገቡ የሚል ስለነበረ በሚኖርበት ከተማ በሚገኘው አምቦ ዩኒቨርሲቲ መመዝገቡን...
View Articleበድምፃዊው አበበ ተካ ዙሪያ የተከፈተ ዘመቻ
በድምፃዊው የተከፈተ ዘመቻ በተወዳጁ ድምፃዊ አበበ ተካ ዙሪያ በሰይፉ ፋንታሁንና አለምነህ ዋሴ የተቀናበረ ዘመቻ ተከፍቶበል። እነዚህ የበግ ለምድ የለበሱ ግለሰቦች በተለይ ሰይፉ ከዚህ ቀደም በቴዲ አፍሮ፣ እንዲሁም በቅርቡ በጥላሁን እልፍነህና (በሽተኛ በማድረግ) ሌሎች ህይወት ጣልቃ እየገቡ ጥላሸት ለመቀባትና ከህዝብ...
View Articleየፀጋዬ በርሔ ቪላ ተሸጠ –ከኢየሩሳሌም አረአያ
የቀድሞ የትግራይ ክልል ፕሬዝዳንትና በኋላ የፌዴራል ደህንነት ዋና ባለስልጣን የሆኑት የሕወሐት ፖሊት ቢሮ ባል አቶ ፀጋዬ በርሄ በመቀሌ ልዩ ስሙ “አፕርታይድ መንደር” ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ያስገነቡት ባለሁለት ፎቅ ዘመናዊ ቪላ መሸጣቸውን ታማኝ ምንጮች አረጋገጠዋል። 10 ሚሊዮን ብር ገደማ እንደፈጀ የሚነገርለት...
View Article“በዓሉ ይመጣል ብዬ አሁንም በር በሩን አያለሁ”ወ/ሮ አልማዝ አበራ (የሰማዕቱ ደራሲ በዓሉ ግርማ ባለቤት)
ይህ የቁም ነገር መፅሔት ቅ ፅ 13 ቁጥር 187 የሽፋን ርእስ ነው በኢትዮጵያ ሥነ ፅሐፍ ውስጥ ስማቸው ጎልቶ ከሚጠሩት ደራሲያን መካከል አንዱ የሆነው ደራሲና ጋዜጠኛ በዓሉ ግርማ ‹ኦሮማይ› በሚል ርዕስ ባሳተመው መፅሐፉ ሳቢያ መስዋዕትነትን የከፈለ ደራሲ ነው፡፡ በአፃፃፍ ቴክኒኩ፤ በአጫጭር አርፍተ ነገሮቹና በድርሰት...
View ArticleHiber Radio: ባልቆመው የጋምቤላው ግጭት 521 ሰዎች ሞተዋል፤ ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያንን ወደ አሜሪካ አስገባ...
ጋዜጠኛ ሃብታሙ አሰፋ የህብር ሬዲዮ መስከረም 18 ቀን 2007 ፕሮግራም ለክርስትና ዕምነት ተከታይ አድማጮቻችን እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ! <... በጋምቤላ እየተደረገ ባለው ጭፍጨፋ የአማራ ተወላጆች የጥቃት ሰለባ ሆነዋል በአጠቃላይ የሞቱስ ሰዎች ቁጥር ከአምስት መቶ በላይ ነው ድርጊቱም አብረው...
View Articleአቶ አስገደ ገ/ስላሴ ጨምሮ በርከት ያሉ የአረና አባላት የነበሩ አንድነትን ተቀላቀሉ
ፍኖተ ነፃነት 1. መምህር ታደሰ ቢተውልኝ የዓረና ማ/ኮሚቴ ነበር 2. መምህር ገብሩ ሳሙኤል የዓረና ቁጥጥ ኮሚሸን አባል ነበር 3. ኦቶ ሺሻይ አዘናው የዓረና ማ/ኮሚቴ አባል ነበር 4. አቶ አስገደ ገ/ስላሴ የዓረና ሥራ አስፈፃሚ አባል ነበር 5. ኢንጂነር ዓብደልወሃብ ቡሽራ ማ/ኮሚቴ ነበር 6. ወ/ት ዘቢብ ተሰማ...
View Article14ቱ የሰማያዊ አመራሮችና አባላት ለጥቅምት 3 ቀጠሮ ተሰጠባቸው
ሰማያዊ ፓርቲ ሚያዚያ 19 ቀን 2006 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሰላማዊ ሰልፍ ባደረገበት ወቅት ሰላማዊ ሰልፉን በተመለከተ በራሪ ወረቀት ሲበትኑ በቁጥጥር ስር ውለው በየካ ፖሊስ ጣቢያ በነበሩበት ወቅት ጣቢያ ውስጥ ደንብ ተላልፋችኋል በሚል በቀበና ፍርድ ቤት ክስ የተመሰረተባቸው 14 የፓርቲው አመራሮችና አባላት ለጥቅምት...
View Articleዲሲ በሚገኘው የህወሓት ኤምባሲ ደህንነት ነው የሚባለው ተቀጣሪ የተኮሰው ጥይት የአንዲት ግለሰብ መኪናን መቱ ኤምባሲው...
ዲሲ በሚገኘው የህወሓት ኤምባሲ ደህንነት ነው የሚባለው ተቀጣሪ የተኮሰው ጥይት የአንዲት ግለሰብ መኪናን መቱ ኤምባሲው ግልጋሎት እየሰጠ አይደልም::
View Articleኢሕአዴግ የሰሞኑ የመምህራን ስልጠና እንዳይሳካ እንቅፋት ሆነዋል ያላቸውን 12 ወጣት መምህራን አባረረ (ዝርዝራቸውን ይዘናል)
(ዘ-ሐበሻ) የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ድምጽ ይሰማ ለዘ-ሐበሻ በላከው ዜና መምህራንን ከስራ ቦታችው ማፍናቀል ተጀምሯል አለ። እንደ መምህራኑ ድምጽ ዘገባ 12 ወጣት መምህራን ከሥራቸው ተፈናቅለዋል። (ፎቶ ፋይል) ከሰሞኑ በተካሄደው ስልጠና እና ተያያዥ ጉዳዮች ከመምህራን ጋር መስማማት ያልቻልው ገዢው ፓርቲ በአዲስ...
View Articleኢትዮጵያ የ2017ቱን የአፍሪካ ዋንጫ የማዘጋጀት አቅሙ የለኝም በሚል ከውድድሩ ራሷን አገለለች
(ዘ-ሐበሻ) ኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ሊቢያን በመተካት በ2017 እ.ኤ.አ ላይ 31ኛው የአፍሪካ ዋንጫን ለማስተናገድ እንደሚፈልግ 3 ሳምንታት በፊት ሲሆን በኦፊሴላዊ ደረጃ ለካፍ ማመልከቻ ሳያስገባ ቆይቷል። ዛሬ ከፌዴሬሽኑ አካባቢ ያሉ የዘ-ሐበሻ ምንጮች እንዳረጋገጡት የ2017ን የአፍሪካ ዋንጫ ለማዘጋጀት ፍላጎት...
View Articleዲቪ 2016 ከመስከረም 21 (ኦክቶበር 1) ቀን ጀምሮ መሞላት ይጀምራል
(ዘ-ሐበሻ) የአሜሪካ መንግስት የተለያዩ ሃገራት ዜጎች ወደ ሃገሩ ገብተው እንዲኖሩና እንዲሰሩ የሚፈቅድበት የዲቪ ሎተሪ ከመስከረም 21 ቀን ጀምሮ እስከ ጥቅምት 20 ቀን 2007 ዓ፣ም መሞላት እንደሚጀምር ዘ-ሐበሻ ከስቴት ዲፓርትመንት ያገኘችው መረጃ አመለከተ። ምናልባት የኢንተርኔት መስመር መጨናነቅ ስለሚኖር...
View Articleበማዕከላዊ የሚታፈኑት ዜጎች ቁጥር እየተበራከተ ነው
ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች እየታፈኑ ወደ ማዕከላዊ የሚመጡ ኢትዮጵያውያን ቁጥር እያሸቀበ እንደሚገኝ የነገረ ኢትዮጵያ ምንጮች ዘገቡ፡፡ ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች ታፍነው ወደ ማዕከላዊ የሚመጡት ዜጎች ስለ አሉበት ሁኔታ ቤተሰብ እንዳያውቅ እንደሚደረግም ምንጩቹ ጠቅሰዋል፡፡ አብዛኛዎቹ ታፋኞች ከኦሮሚያ ክልል የመጡ...
View Articleየወግዲ ወረዳ መምህራን የስራ ማቆም አድማ ማድረጋቸው ታወቀ
በደቡብ ወሎ ወግዲ ወረዳ የመሰናዶ እና የመለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ መመህራን የስራ ማቆም አድማውን ያደረጉት መንግስት ቃል በገባው መሰረት የሃምሌ እና ነሃሴ ወር ደሞዝ ጭማሪ አልከፈለንም በሚል አድማ ማድረጋቸውን ኢሳት የተሰኘው ሬድዮ ጣቢያ ዘግቧል። እንደ ኢሳት ዘገባ ከሆነ መምህራኑ የደሞዝ ጭማሪው ከተገለጸበት ጊዜ...
View Articleበትግራይ ኣፅቢ 5 ጣልያናውያንና 2 ኢትዮዽያውያን በሕወሓት ፖሊሶች ለሰዓታት ታገቱ
የህወሓት ፖሊሶች ጋዘጠኞቹን ኣግቶ፣ ፈትሾ፣ ኣንገላትቶ ለቋቸዋል። ትናንት ሰኞ 19/ 01 / 2007 ዓ/ ም ለስራ ጉዳይ ወደ ኢትዮዽያ የመጡት በኣንድ ጣልያን የሚገኝ ቴሌቭዥን ጣብያ የሚሰሩ 4 ጣልያናውያን ጋዜጠኞችና ኣንድ ሌላ ኣገር ጎብኚ ጣልያናዊ ከሁለት ኣብሯቸው የሚሰሩ ኢትዮዽያውያን ጋራ ወደ ተለያዩ የገጠር...
View Articleመኢዴፓ በአበበ ቀስቶ ላይ በሚፈጸመው በደል ላይ የሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ
መኢዴፓ በአበበ ቀስቶ ላይ በሚፈጸመው በደል ላይ የሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ
View Articleበጋምቤላ ክልል የተፈናቀሉ እና ከዘር ማጥፋቱ የተረፉ አማሮች ወደ መኢአድ ቢሮ መጡ!
ተስፋሁን አለምነህ በፋሽሽቱ ወያኔ ከጋምቤላ ክልል በግፍ የተፈናቀሉ እና ከዘር ማጥፋት ወንጀል የተረፉት አማሮች ወደ መኢአድ ጽ/ቤት መጥተዋል፡፡ በጋምቤላ ክልል ሜጢ ከተማ ጎሽኔ ቀበሌ አቶ በለጠ ጌታቸው ጎጃም ቢቸና አካባቢ የመጡ የግራ እጃቸውን በከፍተኛ ሁኔታ ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡ በዚሁ ቀበሌ ከወሎ መካነሰላም...
View Articleአሜሪካ ”በዋሽግተን ኢትዮጵያ ኤምባሲ የተኮሰው አቶ ሰለሞንን ለመክሰስ እየተዘጋጀሁ እያለ አመለጠኝ ከአሁን በኋላ ወደ...
የጉዳያችን አጭር ዘገባ ዘሂል” (The Hil) የተሰኘው እ አ አቆጣጠር ከ1994 ዓም ጀምሮ በአሜሪካ የምክርቤት እና የዋይት ሃውስ ጉዳይ ላይ በማተኮር የሚዘግበው ጋዜጣ ዛሬ መስከረም 22/2007ዓም (ኦክቶበር 02/2014) ”Ethiopian diplomat flees US to dodge prosecution”...
View Article