Quantcast
Channel: Zehabesha Amharic » News
Viewing all articles
Browse latest Browse all 2784

ኢትዮጵያውያኑ በጄኔቫ ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ

$
0
0

Geneva ethiopia

Geneva
የጀርመን ድምጽ ራድዮ ዘገባ:-
በተለያዩ ሃገራት በስደት የተበተኑ ኢትዮጵያዉያን ስለሚገጥማቸዉ ችግር ለተመ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን እንደሚያሳዉቁ የገለፁት የሰልፉ አስተባባሪዎች፤ የኢትዮጵያን ወቅታዊ ፖለቲካ እና የሰብዓዊ መብቶች ይዞታ ለዓለም ዓቀፍ ተቋማት ለማሳወቅ መሰብሰባቸዉንም አመልክተዋል። ከሰልፉ አስተባባሪዎች አንዱ መሆናቸዉን የገለፁልትን አቶ ዉሂብ የሺጥላን ስለሰልፉ ዓላማ ለጀርመን ድምጽ ራድዮ እንደሚከተለው አስረድተዋል:: ያድምጡት:-
[jwplayer mediaid=”39896″]

The post ኢትዮጵያውያኑ በጄኔቫ ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ appeared first on Zehabesha Amharic.


Viewing all articles
Browse latest Browse all 2784

Trending Articles



<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>