Quantcast
Channel: Zehabesha Amharic » News
Viewing all articles
Browse latest Browse all 2784

(ሰበር ዘገባ) የአፍሪካ ሰብአዊና የህዝቦች መብት ኮሚሽን በሕዝበ ሙስሊሙ ኮሚቴዎች ላይ ለተፈጸሙት ኢሰብአዊ የመብት ጥሰቶች ምላሽ እንዲሰጡ ማሳሰቢያ ደብዳቤ ላከ

$
0
0

Muslim in ethiopia
ሰበር ዜና BBN ሁሉም መስማት ያለበት ሰበር ዘገባ
የአፍሪካ ሰብአዊና የህዝቦች መብት ኮሚሽን የህዝበ ሙስሊሙን ኮሚቴዎች በማስመልከት ለኢትዪጲያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማሪያም ደሳለኝ ለተፈጸሙት ኢሰብአዊ የመብት ጥሰቶች ምላሽ እንዲሰጡ ማሳሰቢያ ደብዳቤ ላከ:: ኮሚሽኑ የጻፈውን ደብዳቤ አስመልክቶ ዶክተር አባድር ኢብራሂምን በማነጋገር ሰበር ዘገባ አሰናድተናል:-

[jwplayer mediaid=”39903″]

The post (ሰበር ዘገባ) የአፍሪካ ሰብአዊና የህዝቦች መብት ኮሚሽን በሕዝበ ሙስሊሙ ኮሚቴዎች ላይ ለተፈጸሙት ኢሰብአዊ የመብት ጥሰቶች ምላሽ እንዲሰጡ ማሳሰቢያ ደብዳቤ ላከ appeared first on Zehabesha Amharic.


Viewing all articles
Browse latest Browse all 2784

Trending Articles



<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>