Quantcast
Channel: Zehabesha Amharic » News
Viewing all articles
Browse latest Browse all 2784

ዛሬ ማምሻውን በላስቬጋስ ለአርበኞች ግንቦት 7 የገቢ ማሰባሰብ ይደረጋል

$
0
0

(ዘ-ሐበሻ) በዳላስ የተጀመረው የአርበኞች ግንቦት 7 የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር በዋሽንተን ዲሲ እና በሲያትል ከቀጠለ በኋላ ዛሬ በላስቬጋስ ከተማ እንደሚደረግ ከስፍራው ለዘ-ሐበሻ የደረሱ መረጃዎች አመልክተዋል::

በትልቁ ጎልድ ኮስት ካዚኖ ውስጥ በሚደረገው በዚሁ የአርበኞች ግንቦት 7 የገቢ ማሰባሰብ ላይ የድርጅቱ ከፍተኛ አመራር የሆኑት አቶ ሙሉነህ እዩኤል እንዲሁም አቶ ጋሻው ገብሬ ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል::

እስካሁን በ3 ከተሞች ብቻ በተደረገ የአርበኞች ግንቦት 7 ገቢ ማሰባሰቢያ ከ4 ሚሊዮን ብር በላይ ($200 ሺህ) ዶላር መገኘቱን ዘ-ሐበሻ መዘገቧ ይታወሳል::
Las Vegas Arebegnoch G 7


Viewing all articles
Browse latest Browse all 2784

Trending Articles



<script src="https://jsc.adskeeper.com/r/s/rssing.com.1596347.js" async> </script>