“ገድሎ ማዳን!” – የጐንቻው !
Download (PDF, 346KB)በሃዘን፤በንዴት፤በቁጭት፤በጸጸት፤ሁለንተናዬን ተንገብግቤ፤ በስለት፤በዶማ እንደተመገዘ፤እያመረቀዘ የሚመኝ የቆሰለው ልቤ፤ ጨው እንደጨመሩበት፤በእንጭት እንዳነቆሩት ቁስል በሲቃ ተቅለብልቤ፤ የምሰማውን ላስተባቃ፤ ሕመሜን ላስታግስ ፈጣሪየንም ላጣውር ወደ ኃዋው አሻቅቤ፤ አካሌን ሳይሆን፤...
View Article“እኔ አንድ ነኝ ። ምን ልዩነት አመጣለሁ ?”አንበል –የሚሊዮኖች ድምጽ
የታሰሩትን ማሰብ፣ ለታሰሩት መቆም ፖለቲካ ብቻ ሳይሆን ሰብዓዊነት ነው። ዜጎች በዉሸት ሲታሰሩ፣ ፍትህ አጥተው ሲጉላሉ፣ ሐሳባቸውን በነጻነት በመናገራቸው ብቻ ወንጀለኛ ወይንም ሽብርተኛ ተብለው ስታሰሩ፣ በእስር ቤት ራቁታቸውን ሆነው ሲደበደቡ፣ ወንዶች ብልታቸው ሲቀጠቀጥ ፣ ሴቶች በወንድ መርማሪዎቻቸው ፊት ጅምናስቲክ...
View Articleአርበኞች ግንቦት 7 የከፈተው ወታደራዊ ጥቃት ከወልቃይት ወደ አርማጭሆ በመስፋፋት እንደቀጠለ ነው
~የአርበኞች ግንቦት 7 ህዝብ ግንኙነት~ አርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ዴሞክራሲ ንቅናቄ በህወሓት መራሹ መከላከያ ሰራዊት ላይ የከፈተው ወታደራዊ ጥቃት ከወልቃይት ወደ አርማጭሆ በመስፋፋት በእጅጉ ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው፡፡ ዘረኛውና ፋሽስቱን የህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ ቡድን በጠብመንጃ አምበርክኮ ህዝቡን...
View Articleየአንድዋለም ወንጀል አገሩን መዉደዱ ነው –አማኑኤል ዘሰላም
አቶ ብርሃኑ ወንድማገኝ በነአንዱዋለም አራጌ ላይ ክስ ያቀረበ አቃቤ ሕግ ነው። ይህ የሕግ ሰው ነኝ ባይ ካድሬ፣ በወያኔ ኢቲቪ ቀርቦ «አንዱዋለም አራጌን በተመለከተ፣ የግንቦት ሰባትን ተእልኮ ለማስፈጸም አገር ዉስጥ በሕቡእ (ስዉር) ይንቀሳቀሳል። በሰላማዊ ትግል እንታገላለን የሚሉ የፓርቲዎችን ሽፋን አድርጎ ሲንቀሳቀስ...
View ArticleHiber Radio: ፕ/ት ኦባማ ኢህአዴግና አማጽያኑን እንዲሸመግሉ መጠየቁ፣ አምንስቲ እንግሊዝ ለኢትዮጵያው አገዛዝ አፈና...
ጋዜጠኛ ሃብታሙ አሰፋ የህብር ሬዲዮ ሐምሌ 5 ቀን 2007 ፕሮግራም <…የሌላው ሰው ህመም ህመማችን ሊሆን ይገባል። እንደ አሜሪካ ለሰብዓዊ መብት ያገባኛል የሚል መንግስት ያገባኛል ለሚለው ነገር መቆም አለበት ብዬ አስባለሁ…ዘርን ሀይማኖትን ያደረገ ክፍፍል ሳይኖር አንድ ላይ ለፍትሕ፣ለዕውነት ፣ ለዲሞክራሲ መቆም...
View Article5ኛው የመድረክ አባል ተገደለ
መድረክ ባወጣው መግለጫ ከ2007 ምርጫ በሁዋላ ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች የተገደሉ የመድረክ አባላት ቁጥር 5 ደርሷል። የኢህአዴግ አገዛዝ በደቡብና ኦሮምያ የሚፈጽማቸው ድብደባዎችና እስራቶች መጨመራቸውንም መድረክ ገልጿል። በከፋ ዞን በግንቦ ወረዳ በአድዮ ካካ ምርጫ ክልል በጎጀብ ምርጫ ጣቢያ የመድረክ ምርጫ...
View Articleአንዱዋለም አራጌ ለልጁ የጻፈው –የሚሊዮኖች ድምጽ
ሁለት ሕጻናት አሉት። የመጀመሪያ ወንድ ልጁ ሩህ ይባላል። ከአራት አመታት በፊት፣ ልጁን ከትምህርት ቤት ሊያወጣ ወደዚያ ሲያመራ ታጣቂዎች ከበቡት። እየሰደቡ፣ እየደበደቡ ወደ ወህኒ ወሰዱት። አንድ ፖሊስ ይበቃ ነበር። ግን የለየለት ነፈሰ ገዳይ የሚይዙ ይመስል፣ ይሄን አንድ ሰላማዊ የልጅ አባት ለመያዝ ተረባረቡ።...
View Articleሰማያዊ ከምርጫ ማግስት እየተወሰደ ያለው እስርና ግድያ እንዲቆም ጠየቀ
(ነገረ ኢትዮጵያ) ሰማያዊ ፓርቲ ከ2007 ሀገራዊ ‹‹የውሸት ምርጫ›› ማግስት በገዥው አካል እየተወሰደ የሚገኘው ግድያ፣ እስር፣ ከስራ ማፈናቀል፣ ማሸማቀቅና ድብደባ በአስቸኳይ እንዲቆም ጠየቀ፡፡ ፓርቲው ዛሬ ሐምሌ 7/2007 ዓ.ም ‹‹የወለደውን የረሳ ብሶት የወለደው ስርዓት! የዘመቻ እስርና ግድያ ተጠናክሮ...
View Articleአሻራ መጽሄት – ቁጥር 2 (ፕ/ር መስፍን ወልደማርያም፣ ጸጋዬ ገብረመድህን አርአያ፣ ዩሱፍ ያሲን፣ ደረጀ ደስታ…)
– ጸጋዬ ገመዴህን አርአያ – “ጠፍአት አገርነ” ትናንት ማታ ጨረቃዋንም አዋልደናል! – ዩሱፍ ያሲን – የአረቡ ዓለም መቆራቆስ ቀይ ባህርን ይሸጋገር ይሆን? – ደረጀ ደስታ – ቆም በል! ህዝብ ከሚያልቅ ህዝብ ቢያልቅ ይሻላል! – ቆይታ ከፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ጋር እና ሌሎችም…[ሙሉውን ለማንበብ እዚህ...
View Articleአርበኞች ግንቦት 7 በሁመራ በተደረገ ውጊያ ከሕወሓት መንግስት 40 ወታደሮችን ገደልኩ; ከራሴ 10 ተሰዉብኝ አለ
(ዘ-ሐበሻ) አርበኞች ግንቦት 7 በበተነው መረጃ መሠረት ዛሬ በሰሜን ጎንደር ሁመራ አካባቢ በተደረገ ውጊያ ከ40 በላይ የስርዓቱን ቅጥረኞች ገደልኩ አለ:: ግንባሩ በበተነው መረጃ ከራሱ ወደ 10 የሚጠጉ ሰራዊቶች መሰዋታቸውን ገለጸ:: ዛሬ በሕወሓት አስተዳደር በኩል ምንም የተባለ ነገር ባይኖርም አርበኞች ግንቦት 7...
View Articleበሕወሓት $5 ሺህ ዶላር የተደለለው ድምፃዊ ደረጀ ደገፋው በዲሲ ከፍተኛ መገለል እየደረሰበት ነው
ቢሆነኝ ከዋሽንግተን ዲሲ የሕወሓት መንግስት በሰሜን አሜሪካ ያሉ ኢትዮጵያውያንን ለመከፋፈል የኢትዮጵያ ስፖርት ፌዴሬሽን በሰሜን አሜሪካ ላይ አንጃ በመፍጠር በስርዓቱ ደጋፊ በሼህ መሀመድ አላሙዲ ሌላ ፌዴሬሽን አቋቁመው በኢትዮጵያውያን ቦይኮት መደረጋቸው ይታወሳል:: ከአንድ ዓመት በፊት የወያኔ መንግስት በሚኒሶታ...
View Articleጦርነቱ ያስፈራው የሕወሓት አስተዳደር በጎንደር አፈናውን ተያይዞታል
(ጎንደር ፋሲል ግምብ – ፎቶ ፋይል) (ዘ-ሐበሻ) አርበኞች ግንቦት 7 በሰሜኑ የኢትዮጵያ ግዛት በሕወሓት አገዛዝ ወታደሮች ላይ ጥቃት መሰንዘሩን ተከትሎ የሕወሓት መንግስት ደህንነቶች በጎንደር የለውጥ አረአያና አንቀሳቃሽ ይሆናሉ ብለው ያሰቧቸውን ሰዎች እያፈኑ ወዳልታወቀ ስፍራ እየወሰዱ እንደሚገኙ ለዘ-ሐበሻ የመጡ...
View Articleየእስራኤሉ ኤሌኒቶ ኩባንያ፣ ታንታለምን ከማልማት ውጪ ሆነ
በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አስቴር ማሞ የቦርድ ሰብሳቢነት የሚመራው የፕራይቬታይዜሽንና የመንግስት የልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ ከእስራኤሉ ኤሌኒቶ ኩባንያ ጋር ታንታለምን ለማልማት ድርድር እንዲያደርግ አስቀምጦት የነበረውን አቅጣጫ ውድቅ ማድረጉ ታወቀ። ኤጀንሲው ከኤሌኒቶን ጋር ታንታለምን ለማልማት የጀመረውን...
View Articleኃይለማርያም ደሳለኝ የአገሪቱ የባንክ ኢንዱስትሪ ለውጭ ባንኮች ክፍት እንደማይሆን አረጋገጡ
ዛሬ በአዲስ አበባ ታትሞ የወጣው ሪፖርተር ጋዜጣ እንደዘገበው በሦስተኛው ፋይናንስ ለልማት ጉባዔ በኢትዮጵያ ኢንቨስት ለማድረግ እንዲቻል፣ ‹‹ኢትዮጵያ ራይዚንግ›› በሚባል መጠሪያ በተካሄደ የተጓዳኝ ስብሰባ ላይ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ የአገሪቱ የባንክ ኢንዱስትሪ ለውጭ ባንኮች ክፍት እንደማይሆን...
View Articleበአርባ ምንጭ ግድግዳ ላይ “ከአርበኞች ግንቦት 7 ጋር ወደፊት”የሚል በመለጠፉ አካባቢው በመከላከያ ሰራዊት ሲታመስ ዋለ
የአርበኞች ግንቦት 7 ህዝብ ግንኙነት ጋዜጣዊ መግለጫ:- አርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ዴሞክራሲ ንቅናቄ በህወሓት አገዛዝ ላይ ተከታታይ ወታደራዊ እርምጃ መውሰድ ከጀመረ ወዲህ የኢትዮጵያ ህዝብ ከመቼውም ጊዜ በላይ ተነቃቅቶ ለለውጥ መነሳሳቱ ታውቋል፡፡ ስልጣኔን አጣለሁ ብሎ ትልቅ ስጋት ላይ የወደቀው የህዝባዊ ወያኔ...
View Articleየዳና ዳራማዋ ተዋናይት በእስራት ተቀጣች
በተለያዩ ፊልሞችና የቴሌቪዥን ድራማዎች ላይ በመተወን የምትታወቀው ተዋናይት ቤዛዊት መስፍን እና ግብረ አበሯ በእስራት መቀጣታቸውን አፍቃሬ ሕወሓት የሆነው ራድዮ ፋና ዘገበ:: በአዲስ አበባ ከተማ በኮልፌ ቀራንዮ ነዋሪ የሆኑት ተከሳሾቹ በእስራት የተቀጡት ከታዘዘላቸው ውጭ ተጨማሪ ገንዘብ ከባንክ ቤት በማውጣት ለግል...
View Articleጆን ዶ የተሰኘው ኢትዮጵያዊ አማሪካዊና እና የኢትዮጵያ መንግስት በዲሲ ፍርድ ቤት
ቢላል አበጋዝ ጁላይ 13፡2015 ዛሬ በዲትሪክት ኦፍ ኮሎምቢያ በዋለው ችሎት ጆን ዶ የተሰኘው ኢትዮጵያዊ አማሪካዊና እና የኢትዮጵያ መንግስት ጠበቆች ቀርበው ሁለቱም ወገኖች ዳኛው ፊት ቃላቸውን ሰጥተዋል።ጆን ዶ የተሰኘው ኢትዮጵያዊ አማሪካዊ የተሰጠው ስም (ጆን ዶ) ይህ ስያሜ ስማቸው በግልጽ መገለጥ ለሌለባቸው...
View Articleፌደራል ፖሊስ ባራክ ኦባማ ላይ የሽብር ጥቃት ለመፈጸም ተዘጋጅተው ነበር ያላቸውን አሰረ * በክሱ ውስጥ ጋዜጠኛ ይገኛል
by Dawit Solomon የአሜሪካው ፕሬዘዳንት የኢትዮጵያ ጉብኝት ሰርግና ምላሽ በኢትዮጵያ ከወዲሁ የተወሰኑ እስረኞችና በመፍታትና ብዛት ያላቸውን የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮችና አባላትን በማሰር ወደ ቀኑ እየገሰገሰ ይገኛል፡፡የሰማያዊና የቀድሞው አንደነት አመራሮችና አባላት ኦባማ ወደ አገራችን ሲመጡ ሰላማዊ ሰልፍ...
View Articleየአንዷለም አራጌ ሁለተኛው መጽሐፍ ‹‹የሀገር ፍቅር ዕዳ›› እተነበበ ነው
የቀድሞው አንድነት ፓርቲ ከፍተኛ አመራር የነበረውና አገዛዙ ጥርስ ውስጥ በመግባቱ ‹‹ሽብርተኛ›› በመባል የእድሜ ልክ እስራት የተበየነበት ወጣቱ ፖለቲከኛ አንዷለም አራጌ ሁለተኛ የሆነውን የፖለቲካ መፅሐፍ ቃሊቲ እስር ቤት ሆኖ አበርክቷል፡፡ ቁርጠኛና የፅናት ተምሳሌት እንደሆነ የሚነገርለት አንዷለም ከዚህ በፊት...
View Articleፌደራል ፖሊስ ባራክ ኦባማ ላይ የሽብር ጥቃት ለመፈጸም ተዘጋጅተው ነበር ያላቸውን አሰረ * በክሱ ውስጥ ጋዜጠኛ ይገኛል
የአሜሪካው ፕሬዘዳንት የኢትዮጵያ ጉብኝት ሰርግና ምላሽ በኢትዮጵያ ከወዲሁ የተወሰኑ እስረኞችና በመፍታትና ብዛት ያላቸውን የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮችና አባላትን በማሰር ወደ ቀኑ እየገሰገሰ ይገኛል፡፡የሰማያዊና የቀድሞው አንደነት አመራሮችና አባላት ኦባማ ወደ አገራችን ሲመጡ ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ እያሴራችሁ እንደሆነ...
View Article